Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሃዲያ ዞን በገጠር ኮሪደር ሞዴል የመኖሪያ መንደር አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሃዲያ ዞን በገጠር ኮሪደር ሞዴል የመኖሪያ መንደር መርሐ ግብር አስጀምረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ፥ በከተማ የተጀመሩ የክረምት በጎ…

የገጠሩን ማሕበረሰብ አኗኗር ለማሻሻል የገጠር ኮሪደር በሁሉም አካባቢዎች እየተስፋፋ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገጠሩን ማሕበረሰብ አኗኗር ለማሻሻል የተጀመረው የገጠር ኮሪደር ልማት በሁሉም አካባቢዎች እየተስፋፋ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ዛሬ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ…

7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማካሄድ የዝግጅት ሥራዎች ተጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ለማካሄድ የዝግጅት ሥራዎችን ጀምሬያለሁ አለ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉ የቀጣዩን ሀገራዊ ምርጫ ዝግጅትና ተያያዥ ጉዳዮች አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡…

የነገዋ ኢትዮጵያችን በአስተማማኝ መሠረት ላይ እንድትቆም ወሳኝ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮቿ ላይ እየመከረች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የነገዋ ኢትዮጵያችን በአስተማማኝ መሠረት ላይ እንድትቆም ወሳኝ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮቿ ላይ እየመከረች ነው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልገሎቱ ባወጣው መግለጫ፤ ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን የጋራ ዘርፈ ብዙ እና ውስብስብ የሆኑ…

የትግራይ ክልልን ተደራሽ ማድረግ የቀጣይ ሥራችን ነው- መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) ከሀገራዊ ምክክር አጀንዳ ማሰባሰብ ጋር በተያያዘ በቀጣይ የትግራይ ክልልን ተደራሽ ለማድረግ እንሠራለን አሉ፡፡ ምክክሩ አካታች እንደመሆኑ መጠን የትግራይ ክልልን ሳንይዝ…

የፌደራል ተቋማት እና ማኅበራት አጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የነቃ ተሳትፎ ተመዝግቦበታል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ምክትል ዋና ኮሚሽነር ሂሩት ገብረሥላሴ የፌደራል ተቋማት እና ማኅበራት አጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የነቃ ተሳትፎ ተመዝግቦበታል አሉ። ዛሬን ጨምሮ ላለፉት ሦስት ቀናት በአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ላይ የነበሩት…

የፌደራል ተቋማት እና ማኅበራት አጀንዳቸውን ለኮሚሽኑ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ተቋማት እና ማኅበራት አጀንዳቸውን ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረከቡ። ተቋማቱ ዛሬን ጨምሮ ላለፉት ሦስት ቀናት በአጀንዳ ማሰባሰብ ምክክር ላይ ነበሩ፡፡ በዛሬው ዕለትም አጀንዳዎቻቸውን ለዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)፣…

በሚያዝያ እና ግንቦት ወራት በሀገር ውስጥ ትርጉም ያላቸው ርምጃዎች ተከናውነዋል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሚያዝያ እና ግንቦት ወራት በሀገር ውስጥ ትርጉም ያላቸው ርምጃዎች የተከናወኑበት ነው አለ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሚያዝያ/ግንቦት 2017 ወር በኢኮኖሚ ልማት፣ ቴክኖሎጂ እድገት፣ ዓለም አቀፍ…

ሀገርና ህዝብ የሚመካበት ዘመናዊ የሀገር መከላከያ ሠራዊት ተገንብቷል – አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታጠቀ ሀገርና ህዝብ የሚመካበት ጠንካራ የመከላከያ ሠራዊት መገንባቱን የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ (ኢ/ር) ገለጹ። ሚኒስትሯ በመከላከያ ሠራዊት የተከናወኑ ተግባራትን፣ የተገኙ ስኬቶችንና ቀጣይ ተልዕኮዎችን በተመለከተ…

ሰው ወደፈለገበት ቦታ መንቀሳቀስ የሚችልበት ሁኔታ ተፈጥሯል – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል ሰው ወደፈለገበት ቦታ መንቀሳቀስ የሚችልበት ሁኔታ ተፈጥሯል ብለዋል። ኮሚሽነር ጀነራሉ ወቅታዊ ጉዳዮችን በማስመልከት በሰጡት ማብራሪያ እንዳሉት፤ ከዕገታ ጋር በተያያዘ…