ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሃዲያ ዞን በገጠር ኮሪደር ሞዴል የመኖሪያ መንደር አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሃዲያ ዞን በገጠር ኮሪደር ሞዴል የመኖሪያ መንደር መርሐ ግብር አስጀምረዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ፥ በከተማ የተጀመሩ የክረምት በጎ…