ኢትዮጵያ የባህር በር ማግኘት የምትችልባቸው ዓለም አቀፍ ህጎች አሉ – የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼኽ መሐሙድ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼኽ መሐሙድ ኢትዮጵያ የባህር በር ማግኘት የምትችልባቸው በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት ያላቸው አማራጮች አሏት አሉ፡፡
ፕሬዚዳንቱ በሀገራቸውና በቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ከአል አረቢያ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ቆይታ፥…