የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አብሮነትን ለማጠናከር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ዜጎች በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በንቃት እንዲሳተፉ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
የዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት…