Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመሪያውን የቢዝነስ ጀት አውሮፕላን ወደ ሀገር ውስጥ ማስገባቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተረከበው ቦይንግ 737-800 የተሰኘ የቢዝነስ ጀት አውሮፕላን ልዩ አገልግሎት ለሚሹ ደንበኞቹ እንደሚውል ተጠቁሟል። ከዚህ ቀደም ለልዩ በረራዎች የሚውሉ አገልግሎቶችን በመደበኛ አውሮፕላኖች ሲሰጥ መቆየቱን የኢትዮጵያ…

 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ያዘጋጁልን ኢፍጣር ኢትዮጵያ ለስደተኞች ያላትን ክብር ያሳየ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያዘጋጁልን የኢፍጣር መርሃ ግብር ኢትዮጵያ ለስደተኞች ያላትን ክብር በተግባር ያሳየ ነው ሲሉ በኢትዮጵያ የሚኖሩ የተለያዩ ሀገራት ስደተኞች ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚኖሩ የተለያዩ…

ኢትዮጵያ የአፍሪካን የኢኮኖሚ ውህደት የሚያሳልጡ መሰረተ ልማቶችን እየዘረጋች ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካን የኢኮኖሚ ውህደት የሚያሳልጡ የመሰረተ ልማት ዝርጋታ ሥራዎች ላይ ትኩረት ሰጥታ እየሰራች እንደምትገኝ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን 57ኛው አህጉራዊ የፋይናንስና ምጣኔ ሃብት የሚኒስትሮች ጉባዔ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት – የባሕር ዳር ልምድ

ዛሬ የባሕርዳርን ከተማ የኮሪደር ልማት እንቅስቃሴ ተመልክቻለሁ። ተፈጥሮ እና የሰው ጥበብ ተዋሕደው ባሕርዳርን ይበልጥ ውበቷን እያወጡት ነው። ከተማዋን የንግድና የቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ አመራሩ ከሚያደርገው ጥረት የምንማራቸው ብዙ ነገሮች አሉ። 1. ባሕር ዳር በፈተና ውስጥ…

ለሕብረተሰቡ ጥያቄዎች የተሰጠው ምላሽ በዚህ ሣምንት እንደሚቀርብ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕብረተሰቡ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ላቀረባቸው ጥያቄዎች የተሰጠው ምላሽና ማብራሪያ በዚህ ሣምንት እንደሚቀርብ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡ ጽሕፈት ቤቱ ባለፈው ሣምንት፤ በትምህርት፣ ጤና፣ ኢኮኖሚ ጉዳዮችና በሌሎች አምራች ዘርፎች ላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በየዓመቱ የሚያከናውኑትን የኢፍጣር መርሐ-ግብር አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዝቅተኛ የኑሮ ሁኔታ ላይ ለሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች የኢፍጣር መርሐ-ግብር አከናውነዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በየዓመቱ የሚያከናውኑት የኢፍጣር መርሐ-ግብር በቅርቡ በታደሰው ብሔራዊ ቤተመንግሥት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአፍሪካ ሲዲሲ ያደረጉት ጉብኝት ሰራተኞች በትጋት እንዲንሰሩ አቅም የሚፈጥር ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፍሪካ ሲዲሲ ባደረጉት ጉብኝት ያመላከቱን አቅጣጫዎች ለአህጉሪቱ የጤና ስርዓት መጠናከር ትልቅ አቅም የሚፈጥሩ ናቸው ሲሉ የአፍሪካ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ማዕከል (አፍሪካ ሲዲሲ) ዋና ዳይሬክተር ዶክተር…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለፕሬዚዳንት ታዬ ዕውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ የቀድሞ ቦርድ አባሉ ለነበሩት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ የሽኝት መርሐ-ግብር አካሂዷል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው በመርሐ-ግብሩ ላይ፤ አየር መንገዱ አኅጉራዊ መሪነቱን እና…

በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ከዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በትግራይ ክልል ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ በኢትዮጵያ ከሚገኙ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት ጋር ውይይት እያካሄደ ነው። ውይይቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) እና የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ…

የአንጎላው ፕሬዚዳንት በኢትዮጵያ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር የአንጎላ ፕሬዚዳንት ጆአዎ ሎሬንሶ በኢትዮጵያ የነበራቸውን ቆይታ አጠናቀው ወደ አገራቸው ተመልሰዋል። ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለፕሬዚዳንቱ አሸኛኘት…