ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበት የመግባቢያ ሥምምነት በመፈረሙ ተቋማት የደስታ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ሥምምነት ከሶማሊላንድ ጋር መፈራረሟ ተከትሎ የተለያዩ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችና ተቋማት የደስታ መልዕክት አስተላለፉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ…