እየተገኙ ያሉ ስኬቶች በተግባር የክልሉን ሕዝብ ማሻገር አለባቸው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም ዘርፍ እየተገኙ ያሉ ስኬቶች በተግባር የክልሉን ሕዝብ ማሻገር መቻል አለባቸው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡
ባለፉት ሶስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የክልሉ የ2016 በጀት ዓመት 3ኛ ሩብ ዓመት የመንግሥትና…