የክልሎች ርዕሰ መስተዳድሮች ለዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሎች ርዕሰ መስተዳድሮች እንኳን ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል አደረሳችሁ አደረሰን ሲሉ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው በዓሉን አስመልክተው…