የሀገር ውስጥ ዜና 44ኛው የአፍሪካ ህብረት የአስፈፃሚዎች ጉባኤ ዛሬ ይጀመራል Meseret Awoke Feb 14, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ይነሱበታል ተብሎ የሚጠበቀው 44ኛው የአፍሪካ ህብረት የአስፈፃሚዎች ጉባኤ ዛሬ ይጀመራል፡፡ በጉባኤው ለ37ኛው የመሪዎች ጉባኤ አጀንዳ ማርቀቅን ጨምሮ የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች እንደሚነሱበት የህብረቱ መርሐ-ግብር ያሳያል።…
የሀገር ውስጥ ዜና አትሌት ጽጌ ዱጉማ በቤልግሬድ የ800 ሜትር ውድድር የቦታውን ክብረወሰን በማሻሻል አሸነፈች Melaku Gedif Feb 14, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ጽጌ ዱጉማ በቤልግሬድ የቤት ውስጥ የ800 ሜትር ውድድር የቦታውን ፈጣን ሰዓት እና ክብረወሰን በማሻሻል አሸነፈች፡፡ አትሌት ጽጌ ርቀቱን በ1 ደቂቃ 59 ሰክንድ ከ66 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ነው የቦታውን ፈጣን…
የሀገር ውስጥ ዜና ለኮንስትራክሽንና ለጭነት ተሽከርካሪዎች የተከለከሉ መንገዶች ይፋ ሆኑ Feven Bishaw Feb 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአፍሪካ ህብረት መሪዎች ጉባዔ የትራፊክ ፍሠት የተሳለጠ ለማድረግ እንዲቻል ለኮንስትራክሽን እና ለጭነት ተሽከርካሪዎች የተከለከሉ መንገዶችን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ። የኮንስትራክሽ ተሽከርካሪዎች እና በኦፕሬተር የሚንቀሳቀሱ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸኃፊ የሱዳን ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ Amele Demsew Feb 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ጸኃፊ የሱዳን ልዩ መልዕክተኛ ራምታኒ ላማምራ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ÷ራምታኔ ላማምራ የሱዳን ልዩ መልዕክተኛ ሆነው በመሾማቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና በመስኖ መሬት ሽፋን የተገኘውን ስኬት በመስኖ መሠረተ ልማት ማስፋፊያ ለመድገም ታቅዶ እየተሰራ ነው-አቶ ሽመልስ Feven Bishaw Feb 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በመስኖ መሬት ሽፋን የተገኘውን ስኬት በመስኖ መሠረተ ልማት ማስፋፊያ ለመድገም ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ፡፡ ርእሰ መስተዳድሩ እስካሁን በተደረገ ጥናት በክልሉ ከዝናብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለሊዝ ፋይናንስ ተጠቃሚዎች ከ10 ቢሊየን ብር በላይ ተላልፏል-የኢትዮጵያ ልማት ባንክ Amele Demsew Feb 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት ለሊዝ ፋይናንስ ተጠቃሚዎች ከ10 ቢሊየን ብር በላይ መተላለፉን የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አስታወቀ። የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በማእድን ዘርፍ ለተሰማሩ 14 ኤክስካቫተር፣ በቱሪዝም ዘርፍ ለተሰማሩ 28 የቱር ኦፐሬተር መኪኖች…
የሀገር ውስጥ ዜና ተልዕኳቸውን በጀግንነት ፈጽመው ለተመለሱ ልዩ የፀረ-ሽብር አመራርና አባላት አቀባበል ተደረገ Amele Demsew Feb 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተልዕኳቸውን በጀግንነት ፈጽመው ለተመለሱ ልዩ የፀረ-ሽብር አመራርና አባላት በኮልፌ ፈጥኖ ደራሽ ካምፕ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ልዩ ፀረ ሽብር መምሪያ አመራርና አባላት በተለያዩ ግዳጆች ላይ ከአራት ዓመት በላይ…
ፋና ስብስብ ማዚ ፒሊፕ – ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ የአሜሪካ ኒውዮርክ ኮንግረስ አባል እጩ ተወዳዳሪ Meseret Awoke Feb 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ ማዚ ፒሊፕ በአሜሪካ ውስጥ ፖለቲከኛ ሲሆኑ፥ በእስራኤል መከላከያ ሠራዊት ሲያገለግሉ ቆይተዋል፡፡ ጆርጅ ሣንቶስ ስልጣናቸውን ያለአግባብ በመጠቀም ራሳቸውን ለማበልጸግ ተጠቅመውበታል፤ ህግ ጥሰዋል የሚል ሪፖርት ከወጣባቸው በኋላ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና ሩዋንዳ በጋራ ለመስራት ተስማሙ Amele Demsew Feb 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሦስተኛው የኢትዮ-ሩዋንዳ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ መጠናቀቁን አስመልክቶ ሀገራቱ በአምስት ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል። ስምምነቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ እና የሩዋንዳው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቪንስት…
የሀገር ውስጥ ዜና የፕሪቶሪያው ስምምነት ሙሉ በሙሉ እንዲተገበር መንግስት ጥረት እያደረገ ነው – አምባሳደር ምስጋኑ Mikias Ayele Feb 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሪቶሪያው የሰላም ስምምነት ሙሉ በሙሉ እንዲተገበር መንግስት ጥረት እያደረገ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ተናገሩ፡፡ አምባሳደር ምስጋኑ በጀርመን ፓርላማ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት፣ ዓለም አቀፍ ድርጅቶች እና…