Fana: At a Speed of Life!

ቤታቸውን ሲያድሱ የነበሩ ጥንዶች የጥንት የወርቅ ሣንቲሞችን ማግኘታቸው ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ የሚኖሩ ጥንዶች ቤታቸውን ሲያድሱ የጥንት የወርቅ ሣንቲሞችን ማግኘታቸው ተሰማ፡፡ የወርቅ ሣንቲሞቹ በእንግሊዝ ከ17 እስከ 18ኛው መቶ ክፍለ ዘመን እንደነበሩ ተነግሯል፡፡ በእንግሊዝ ሀገር ኑሯቸውን ያደረጉት ጥንዶቹ ቤታቸውን ለማደስ…

ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን አውደርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ኮን 2023 17ኛው ዓለም አቀፍ የኮንስትራክሽን አውደርዕይ በአዲስ አበባ ተከፈተ። አውደርዕዩ ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጥቅምት 4 ቀን 2016 ዓ.ም በአዲስ አበባ ኤግዚቢሽን ማዕከል ክፍት ሆኖ ይቆያል ተብሏል። በአውደርዕዩ…

የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ባለድርሻ አካላት የድርሻቸውን እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከጋምቤላ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ጋር በትምህርት ጥራት ዙሪያ እየተወያዩ ነው፡፡ ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በዚሁ ጊዜ እንዳሉት÷ የትምህርት ጥራትን የማረጋገጡ ስራ ለመንግስት ብቻ የሚተው ባለመሆኑ ሀገር…

የናይጄሪያ አየር መንገድን ለማቋቋም ከሀገሪቱ መንግስት ጋር እየሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የናይጄሪያ ብሔራዊ አየር መንገድን ለማቋቋም አዲስ ከተዋቀረው የናይጄሪያ መንግሥት ጋር በቅርበት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ መስፍን ጣሰው አስታወቁ። ይሁንና በቅርቡ በናይጄሪያ አዲስ…

ኢትዮጵያ ለስደተኞችና ተቀባይ ሀገራት የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠየቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተመድ የስደተኞች ኤጀንሲና አጋሮች ጫና እና ኃላፊነትን በመጋራት መርሕ ለስደተኞችና ተቀባይ ሀገራት ተጨባጭ ድጋፍ እንዲያደርጉ ኢትዮጵያ ጥሪ አቅረበች፡፡ የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኮሚሽነር 74ኛው የሥራ አስፈጻሚዎች ስብሰባ በስዊዘርላንድ…

ሠራዊቱ ሉዓላዊነቷ የተጠበቀች ኢትዮጵያን ለመጪው ትውልድ ማስረከብ ይጠበቅበታል- ሌ/ጄ ብርሃኑ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ከዕዙ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በዕዙ የግዳጅ አፈፃፀም ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷የረጅም ዘመን ታሪክ ያላት ኢትዮጵያ ዛሬ ላይ በክብር እንድትደርስ ብዙዎች መስዋዕትነት የከፈሉላት ታላቅ ሀገር መሆኗን…

ነጠላ ትኬት የ1 ነጥብ 76 ቢሊየን ዶላር የሎተሪ ዕጣ አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ካሊፎርኒያ ግዛት የተሸጠ ነጠላ ትኬት በታሪክ ሁለተኛው ትልቁ ሎተሪ የሆነውን 1 ነጥብ 76 ቢሊየን ዶላር ማሸነፉ ተሰምቷል። ፓወርቦል የተባለ የሎተሪ አጫዋች ድርጅት፤ ይህ ክስተት ከመቶ አንድ ሣይሆን ከ292 ነጥብ 2 ሚሊየን አንድ ነው…

ቅበት ከተማ በነበረው ግጭት የተፈናቀሉትን ለመመለስናችግሮችን ለመፍታት መግባባት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጤ ዞን ቅበት ከተማ በነበረው ግጭት የተፈናቀሉትን ለመመለስና ችግሮችን በዘላቂነት በጋራ ለመፍታት መግባባት ላይ መደረሱን የኢትዮጵያ ሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለፀ። ጉባኤው ከስልጤ ዞን አስተዳደር ጋር በመተባበር በቅበት ከተማ…

የአፍሪካ መሪዎች ለአህጉራዊ ችግሮች አህጉራዊ መፍትሄ ሊያዘጋጁ ይገባል – ኦባሳንጆ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ መሪዎች ለአህጉራዊ ችግሮች አህጉራዊ መፍትሄ ሊያዘጋጁ ይገባል ሲሉ የቀድሞው የናይጀሪያ ፕሬዚዳንት ኦሊሴጉን ኦባሳንጆ ተናገሩ፡፡ ኦባሳንጆ ይህንን የገለፁት ኢትዮጵያን ጨምሮ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ የተማሪዎች እና የወጣቶች…

በሩብ ዓመቱ ስኬታማ የሁለትዮሽና ባለብዙ ወገን የዲፕሎማሲ ሥራ መከናወኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ወዳጅ በማብዛትና ጠላት በመቀነስ ስኬታማ የሁለትዮሽና ባለብዙ ወገን ዲፕሎማሲ ማከናወን መቻሏን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም÷ በበጀት ዓመቱ…