Fana: At a Speed of Life!

ኮሚቴው ለጤና ተቋማት የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በሰባት ከተሞች ለሚገኙ የጤና ተቋማት የሕክምና ቁሳቁስ እና የመድኃኒት ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ በግጭት በተጎዱ አካባቢዎች የሚገኙ የጤና ተቋማት፣ የቆሰሉና የታመሙ ሰዎችን ለማከም የሕክምና ቁሳቁስ እና…

የፌዴሬሽን ም/ቤትና የሰላም ሚኒስቴር በጋራ ለመሥራት ውይይት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና የሰላም ሚኒስቴር በጋራ ለመሥራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡ መድረኩ በሰላም ግንባታ ሂደቶች፣ በግጭት አፈታትና በብሔራዊ መግባባት ላይ በሚታዩ ችግሮች ዙሪያ በመምከር የጋራ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ያለመ…

የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ በሰላም እንዲጠናቀቅ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ሥራ ተገብቷል- ግብረ-ኃይሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 37ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 44ኛው የሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ በሰላም እንዲጠናቀቅ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ዝግጅት አድርጎ ወደ ሥራ መግባቱን አስታወቀ፡፡ ግብረ-ኃይሉ ባወጣው መግለጫ÷ በሀገር አቀፍ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የዓለም መንግሥታት ጉባኤ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም መንግሥታት ጉባኤ ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ። ከንቲባዋ በቆይታቸው በከተማ ፕላንና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ…

18 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ያስመዘገቡ 129 የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት መሳብ መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ አጋማሽ 18 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ያስመዘገቡ 129 የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትና 29 ቢሊየን ብር ያስመዘገቡ 292 የሀገር ውስጥ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸው ተገለጸ። የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የስድስት…

አሜሪካ ለእስራኤል፣ ዩክሬን እና ታይዋን የ95 ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ አፀደቀች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ሴኔት ለእስራኤል፣ ዩክሬን እና ታይዋን የ95 ቢሊዮን ዶላር ድጋፍ ለማድረግ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ አፅድቋል፡፡ ድጋፉ በሴኔቱ 67 ለ32 በሆነ አብላጫ ድምፅ መፅደቁ የተገለፀ ሲሆን የሴኔቱ የሪፐብሊካን ተወካዮች ውሳኔውን መቃወማቸው…

ለታለመለት የነዳጅ ድጎማ 28 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ መደረጉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አነስተኛ ገቢ ያላቸውን የህብረተሰብ ክፍሎች ለመደጎም የነዳጅ ድጎማ ተግባራዊ ከተደረገበት ጊዜ ጀምሮ ለታለመለት የነዳጅ ድጎማ 28 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ወጪ መደረጉ ተገለጸ፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ 6…

የተለያዩ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ44ኛው የአፍሪካ ህብረት የአስፈፃሚዎች ምክር ቤት ጉባኤ ላይ የሚሳተፉ የተለያዩ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል። ከትናንት ምሽት ጀምሮ የሶማሊያ፣ ቡሩንዲ፣ ኬኘ ቨርዴ፣ ኮሞሮስ እና የካሜሩን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የጅግጅጋ ከተማ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬዉ እለት በሶማሌ ክልል 2ኛውን ዙር የጅግጅጋ ከተማ የንፁህ መጠጥ ዉሃ ፕሮጀክትን ጎብኝተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ እና…