Fana: At a Speed of Life!

በአደገኛ እፅ ዝውውር ወንጀል ጥፋተኛ የተባለው ናይጄሪያዊ በእስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአደገኛ እፅ ዝውውር ወንጀል ጥፋተኛ የተባለው ናይጄሪያዊ በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጣ። ቺቡኬ ዳንኤል የተባለው ተከሳሽ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ሕግ አንቀጽ 525/1/ለ/ ሥር የተደነገገውን በመተላለፍ አደገኛ እፅ…

በክልሉ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የምንችልበት አቅም ላይ ነን – አቶ ይርጋ ሲሳይ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የምንችልበት አቅም ላይ ነን ሲሉ በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ይርጋ ሲሳይ ገለጹ። የክልሉ ወቅታዊ የፖለቲካና የፀጥታ ሥራ ያለበትን ደረጃ የሚገመግም መድረክ በባሕር ዳር ከተማ…

አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ከሙሳ ፋኪ መሃማት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀስላሴ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ መሃማት ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው አምባሳደር ታዬ ኢትዮጵያ እና የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ረጅም ዘመናትን ያስቆጠረ ግንኙነት እንዳላቸው…

የዓድዋ ድል መታሰቢያ ለጎብኚዎች ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ፒያሳ የተገነባው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ለጎብኚዎች ክፍት መሆኑ ተገለጸ፡፡ ክፍት መሆኑን ተከትሎም በአዲስ አበባ ከተማ ሥር ያሉ የተለያዩ ክፍለ ከተሞች የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየምን ጎብኝተዋል፡፡…

የሰቆጣ ቃልኪዳን ማስፋፊያ ትግበራ የሀብት ማሰባሰቢያ ዕቅድ ይፋዊ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰቆጣ ቃልኪዳን ማስፋፊያ ትግበራ የሀብት ማሰባሰቢያ ዕቅድ ይፋዊ መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል። በሰቆጣ ቃልኪዳን ማስፋፊያ ምዕራፍ ትግበራው በድምሩ 146 ቢሊዮን ብር ወጪ እንደሚጠይቅ ተገልጿል። በመድረኩ የሰቆጣ ቃልኪዳን…

ኮሚቴው ለጤና ተቋማት የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የቀይ መስቀል ኮሚቴ በሰባት ከተሞች ለሚገኙ የጤና ተቋማት የሕክምና ቁሳቁስ እና የመድኃኒት ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ በግጭት በተጎዱ አካባቢዎች የሚገኙ የጤና ተቋማት፣ የቆሰሉና የታመሙ ሰዎችን ለማከም የሕክምና ቁሳቁስ እና…

የፌዴሬሽን ም/ቤትና የሰላም ሚኒስቴር በጋራ ለመሥራት ውይይት አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት እና የሰላም ሚኒስቴር በጋራ ለመሥራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡ መድረኩ በሰላም ግንባታ ሂደቶች፣ በግጭት አፈታትና በብሔራዊ መግባባት ላይ በሚታዩ ችግሮች ዙሪያ በመምከር የጋራ አቅጣጫ ለማስቀመጥ ያለመ…

የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ በሰላም እንዲጠናቀቅ ዝግጅት ተጠናቆ ወደ ሥራ ተገብቷል- ግብረ-ኃይሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 37ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 44ኛው የሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባዔ በሰላም እንዲጠናቀቅ የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ዝግጅት አድርጎ ወደ ሥራ መግባቱን አስታወቀ፡፡ ግብረ-ኃይሉ ባወጣው መግለጫ÷ በሀገር አቀፍ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የዓለም መንግሥታት ጉባኤ እየተሳተፉ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም መንግሥታት ጉባኤ ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ። ከንቲባዋ በቆይታቸው በከተማ ፕላንና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ውይይት ያደርጋሉ ተብሎ…

18 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ያስመዘገቡ 129 የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንት መሳብ መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ አጋማሽ 18 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ያስመዘገቡ 129 የውጭ ቀጥተኛ ኢንቨስትመንትና 29 ቢሊየን ብር ያስመዘገቡ 292 የሀገር ውስጥ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መዉሰዳቸው ተገለጸ። የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የስድስት…