Fana: At a Speed of Life!

የመስቃንና ማረቆ ሕዝቦች የእርቅ ማጽኛ ሥነ-ሥርዓት እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመስቃን እና ማረቆ ወንድማማች ሕዝቦች የእርቅ ማጽኛ ሥነ-ሥርዓት በኢንሴኖ ከተማ እየተካሔደ ነው፡፡ በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው፣ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም የመስቃን ቤተ…

የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት በ100 ሚሊየን ብር በጅግጅጋ ያስገነባው የዱቄት እና ዳቦ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት በ100 ሚሊየን ብር ወጪ በጅግጅጋ ከተማ ያስገነባው የዱቄት እና ዳቦ ፋብሪካ በዛሬው ዕለት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ፡፡ በሥራ ማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ÷ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ ቀዳማዊት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የሸበሌይ ሪዞርት ግንባታን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ከ’ገበታ ለትውልድ’ የልማት ቁልፍ ስፍራዎች መካከል አንዱ የሆነውንና በሶማሌ ክልል የሚገኘውን የሸበሌይ ሪዞርት ግንባታ ጎብኝተዋል። ከጅግጅጋ ከተማ 29 ኪሎ ሜትር ርቀት 385 ሄክታር…

አቶ ተመስገን ጥሩነህ በባሕር ዳር ከተማ የልማት ፕሮጀክቶችን የግንባታ ሂደት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በባሕር ዳር ከተማ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን የግንባታ ሂደት ጎብኝተዋል። በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ ከትናንት ጀምሮ በክልሉ የልማት ሥራዎች ዙሪያ ከክልሉ መንግሥት…

የተስተጓጎለው የክረምት ትምህርት በቅርቡ እልባት ያገኛል – ትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተስተጓጎለውን የክረምት ትምህርት በቅርቡ እልባት እንደሚሰጠው ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በኮቪድ፣ በ12ኛ ክፍል ፈተናና የአካዳሚክ ካላደሩን ለማጣጣም በሚል የተቋረጠው ትምህርት ቀጣይ እጣፈንታ ምንድነው?" በሚል ጥያቄዎች ሲቀርቡ ቆይተዋል።…

የወላጆች የቁጣ ቃላት ልውውጥ በልጆች ላይ የሚያሳድረው ጫና

አዲስ አበባ፣ የካቲት 04፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የልጆችን የቀጣይ ህይዎት መልክ ከማስያዝ አንጻር የወላጆች ሚና ከፍተኛ ነው፡፡ የስነ ልቦና ባለሙያ ዘላለም ይትባረክ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር የወላጆች የቁጣ ቃላት ልውውጥ በልጆች ላይ የሚያሳድረው ጫና በሚል ሃሳብ ቆይታ አድርገዋል፡፡…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በጅግጅጋ ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው መንግሥት ለክልሎች ልማትና ለመሰረተ ልማት ግንባታ ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ይፋዊ ጉብኝት በጅግጅጋ ከተማ አከናውነዋል። በጉብኝታቸውም ኅብረተሰቡን የበለጠ…

የአፍሪካ ህብረት የአስፈጻሚዎች ም/ቤት ስብሰባ ረቡዕ እና ሃሙስ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 04፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 44ኛው የአፍሪካ ህብረት የአስፈፃሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ በመጪው ረቡዕ እና ሃሙስ በአዲስ አበባ ይካሄዳል።   በአፍሪካ ህብረት የአስፈጻሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ላይም የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች…

በሶማሌ ክልል በግርብርና እና በመሰረት ልማት ዘርፍ ውጤታማ ሥራ እየተከናወነ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 04፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በግርብርና እና በመሰረት ልማት ዘርፍ ውጤታማ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሶማሌ ክልል ሸበሌ ዞን ቤርዓኖ ወረዳ እየተሠሩ ያሉ የመስኖ ግብርና እና መሰረት ልማት…

ፕሬዚዳንት ማክሮን በዩክሬን የሚያደርጉትን ጉብኝት መሰረዛቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 04፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በደህንነት ጉዳዮች ምክንያት በዩክሬን የሚያደርጉትን ጉብኝት መሰረዛቸው ተሰምቷል፡፡   የፕሬዚዳንት ማክሮን የዩክሬን ጉብኝት በፈረንጆቹ ከፊታችን የካቲት 13 እስከ 14 ቀን ታቅዶ እንደነበር…