Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሽመልስ አብዲሳ መንግሥት ጥንካሬዎችን እየለየና ክፍተቶችን እያረመ ስኬት ማስመዝገቡን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት ሥራዎችን በየጊዜው እየገመገመ ጥንካሬዎችን እየለየ እና ክፍተቶችን እያረመ በርካታ ስኬቶችን ማስመዝገቡን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ የኦሮሚያ ክልል የ2016 በጀት ዓመት 3ኛ ሩብ ዓመት የመንግሥትና የፓርቲ…

የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የ4 ሺህ መኖሪያ ቤቶችን ግንባታ አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት እና በግል አጋርነት መርሐ-ግብር ከጊፍት ሪል ስቴት ጋር በመተባበር የ4 ሺህ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ማስጀመሩን የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ፡፡ የአሥተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

በደቡብ ኦሞ ዞን ከ11 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኦሞ ዞን ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። በመምሪያው የማህበረሰብ አቀፍ ወንጀል መከላከል ዲቪዥን ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ጋዲ በርቂ እንደገለጹት፤ የኮንትሮባንድ…

ለአፍሪካ ሕብረት ጉባኤ ስኬት አስተዋጽዖ ላደረጉ የምስጋናና እውቅና መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 37ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤና 44ኛው የአፍሪካ ሕብረት አስፈፃሚዎች ስብሰባ ውጤታማ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ጉልህ አስተዋጽዖ ላበረከቱ አካላት የዝግጅት ብሔራዊ ኮሚቴ የምስጋናና የእውቅና መርሐ ግብር አከናውኗል። በመርሐ ግብሩ በጉባኤው…

በጋዜጠኛ ሞሊቶ ኤሊያስ የተጻፈው ‘ሉዱንዳ’ መፅሐፍ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋዜጠኛ ሞሊቶ ኤሊያስ የተጻፈው ‘ሉዱንዳ’ መፅሐፍ ዛሬ ተመረቀ። መፅሐፉ አስገራሚ እውነታዎች፣ አስደማሚ ክስተቶች፣ ጠቃሚ መረጃዎችና ሌሎችም የተካተቱበት እንደሆነ ተገልጿል። ሉዱንዳ ቃሉ ከሀድይሳ ቋንቋ የተወሰደ እንደሆነም የተገለጸ ሲሆን፥…

የኖክ ነዳጅ ማደያ ስራ አስኪያጅን በማስፈራራት ገንዘብ የተቀበሉ በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኖክ ነዳጅ ማደያ ስራ አስኪያጅን በወንጀል ትፈለጋለህ በማለት አስፈራርተው ገንዘብ ተቀብለዋል ተብለው ስልጣንን ያለአግባብ መገልገል ሙስና ወንጀል የተከሰሱ አምስት ግለሰቦች እስከ 13 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ተወሰነ።…

1 ሺህ 232 ኢትዮጵያውያን ከሳውዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳውዲ ዓረቢያ ችግር ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 232 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡ ከተመላሾች ውስጥ 1 ሺህ 231 ወንዶች፣ 1 ሴት እና ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ 12 ታዳጊዎች እንደሚገኙ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር…

ለዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር በቂ ቅድመ ዝግጅት ተደርጓል – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘንድሮ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር በቂ ቅድመ ዝግጅት መደረጉን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የ2016 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ የቅድመ ዝግጅት እና ቀጣይ የስራ አቅጣጫዎች ላይ ብሄራዊ የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ዐቢይ…

በጋምቤላ ክልል ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ባለፉት 9 ወራት ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ 112 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን የክልሉ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሎው ኡቡፕ (ዶ/ር) እንደገለጹት÷ ባለሃብቶቹ ፈቃዱን…

ኢትዮጵያና ኮንጎ ሪፐብሊክ በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ኮንጎ ሪፐብሊክ መካከል በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ በጋራ ለመሥራት የሚያስችል የሁለትዮሽ ስምምነት ተፈረመ፡፡ ሁለቱ ሀገራት በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት የፈረሙት የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ…