የዓድዋ ድል መታሰቢያን በባዶ እግሩ እየጎበኘ የሚገኘው ታዋቂው ዩቲዩበር አይሾው ስፒድ…
አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታዋቂ አሜሪካዊው ዩቲዩበር እና የቀጥታ ስርጭት አቅራቢ ወጣት አይሾው ስፒድ ወይም ዳረን ዋትኪንስ ጁኒየር አዲስ አበባን እየጎበኘ ይገኛል፡፡
የ21 ዓመቱ አሜሪካዊ ዳረን ጄሰን ዋትኪንስ ጁኒየር በአሁኑ ወቅት "Speed Does Africa" የተሰኘ…