Fana: At a Speed of Life!

የዓድዋ ድል መታሰቢያን በባዶ እግሩ እየጎበኘ የሚገኘው ታዋቂው ዩቲዩበር አይሾው ስፒድ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታዋቂ አሜሪካዊው ዩቲዩበር እና የቀጥታ ስርጭት አቅራቢ ወጣት አይሾው ስፒድ ወይም ዳረን ዋትኪንስ ጁኒየር አዲስ አበባን እየጎበኘ ይገኛል፡፡ የ21 ዓመቱ አሜሪካዊ ዳረን ጄሰን ዋትኪንስ ጁኒየር በአሁኑ ወቅት "Speed Does Africa" የተሰኘ…

በመዲናዋ በፍርድ ቤቶች በተደረጉ ክርክሮች ከ3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ የሕዝብና መንግሥት ጥቅም ማስከበር ተቻለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፍትህ ቢሮ በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ግማሽ በፍርድ ቤቶች በተደረጉ ክርክሮች ከ3 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ የሕዝብና መንግሥት ጥቅም ማስከበር ቻለ። የቢሮው ኃላፊ አቶ ተክሌ በዛብህ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…

የፓርቲያችን የብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ አቅጣጫ ውጤታማ እየሆነ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፓርቲያችን የብዝኃ ዘርፍ ኢኮኖሚ አቅጣጫ ውጤታማ እየሆነ ነው አሉ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ። በአቶ አደም ፋራህ የተመራ ከፍተኛ የፌዴራልና የክልል የፓርቲ አመራሮች ቡድን በማዕከላዊ ኢትዮጵያ…

ባህላዊ እሴቶች ለሀገር ግንባታ ያላቸውን ሚና ለማጉላት እየተሰራ ነው – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደሬሽን ም/ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ባህላዊ እሴቶች የወል እውነቶችና የብሔራዊ ትርክቶች መሠረት በመሆናቸው ለሀገር ግንባታ ያላቸውን ሚና ለማጉላት እየተሰራ ነው አሉ። የቤንች ዘመን መለወጫ በዓል "ቢስት ባር" በዛሬው ዕለት በሚዛን አማን…

የቱሉ አራራ ሞዴል መንደርን በሌሎች አካባቢዎች ተግባራዊ ለማድረግ እየተሰራ ነው – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ በኦሮሚያ ክልል የሚገኘውን የቱሉ አራራ ሞዴል መንደር በሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች ተግባራዊ ለማድረግ እየተሰራ ነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የክረምት በጎ አድራጎት መርሐ ግብርን ወደ…

ለጥምቀት በዓል እንግዶቿን መቀበል የጀመረችው ጎንደር…

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ አስተዳደር በከተማዋ የጥምቀት በዓልን ለማክበር ከተለያዩ አካባቢዎችና ሀገራት እንግዶች መግባት ጀምሯል አለ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ አቶ ቻላቸው ዳኛው በዓሉን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ÷ የጥምቀት በዓል…

በኦሮሚያ ክልል ከ263 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች የመሥሪያ ቦታ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት 263 ነጥብ 16 ቢሊየን ብር ካፒታል ላስመዘገቡ አልሚዎች 143 ሺህ ሄክታር የመሥሪያ ቦታ ተሰጥቷል አለ የክልሉ ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ አሕመድ ኢድሪስ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥…

የኢኮኖሚ ማሻሻያው ለውጭ ባለሃብቶች አመቺ የኢንቨስትመንት ስነምህዳር ፈጥሯል – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ተግባራዊ ያደረገችው የኢኮኖሚ ማሻሻያ ለውጭ ባለሀብቶች አመቺ የኢንቨስትመንት ስነምህዳር ፈጥሯል አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)፡፡ ከ35 በላይ የጃፓን ኩባንያዎች የተውጣጡ ልዑካን የተሳተፉበት የኢትዮ-ጃፓን…

በሲዳማ ክልል 1 ነጥብ 4 ሚሊየን ሴቶች የፋይዳ መታወቂያ እንዲይዙ ለማስቻል …

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ በተያዘው በጀት ዓመት በክልሉ 1 ነጥብ 4 ሚሊየን የሚሆኑ ሴቶች የፋይዳ መታወቂያ እንዲይዙ ለማስቻል እየተሰራ ነው አለ። ‘የዲጂታል ፋይዳ መታወቂያ ለሁሉም ሴቶች እና ህፃናት’ በሚል መሪ ሀሳብ…

በኦሮሚያ ክልል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ቡኖ በደሌ ዞን ዳቦ ሃና ወረዳ በዛሬው ዕለት የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል። በመርሐ ግብሩ ላይ የተገኙት የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ ጌቱ ገመቹ እንዳሉት÷ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ሀገርና ትውልድን የማዳን…