Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ክልል ማህበረሰቡ በመረጠው የፍትህ ስርዓት እንዲዳኝ ለማስቻል እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የክልሉ ማህበረሰብ በመረጠው የፍትህ ስርዓት እንዲዳኝ ለማስቻል እየተሰራ ነው አለ። የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ፕሬዚዳንት ዓለምአንተ አግደው ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤ ህዝቡ ፍትህ እንዲያገኝ አማራጭ የፍትህ…

የሀገርን ብልጽግና የሚያረጋግጥ ገዢ ትርክት ለመገንባት በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ መሐመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገርን ብልጽግና የሚያረጋግጥ የወል ትርክት ለመገንባት በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ። በኢትዮጵያ የጋራ ብሄራዊ ትርክቶችን ለመቅረጽ ያለመ ሀገር አቀፍ ጉባዔ በጅማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ሚኒስትሩ በዚህ ወቅት…

የእኛ የትግል ስልት ዛሬ ሰርተን ነገን መዋጀት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የትግል ስልት ተለውጧል፤ የእኛ የትግል ስልት ዛሬ ሰርተን ነገን መዋጀት ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትናንትናው ዕለት የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራን አስጀምረዋል፡፡…

የ“ሴራ” በዓል እሴቱን ጠብቆ ለትውልድ እንዲሸጋገር የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ሴራ” ለቀጣይ ትውልድ እንዲሸጋገር የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፡፡ የሀላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ሴራ”…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከጂቡቲ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጂቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጉሌህ ጋር በሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ ጠዋት ጂቡቲ ሲደርሱ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ጂቡቲ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ጠዋት ጂቡቲ ገብተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ጠዋት ጂቡቲ ሲገቡ በሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጉሌህ አቀባበል የተደረገላቸው መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ…

የሚወረወሩብንን ድንጋዮች ለግንባታ እንጠቀማቸዋለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እያንዳንዱ የሚወረወሩብንን ድንጋዮች ለግንባታ እንደሚውል ብሎኬት እንጠቀማቸዋለን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በትናንትናው ዕለት የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታን በይፋ ባስጀመሩበት…

በአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች 100 ኪሎ ሜትር የሚጠጋ የኮሪደር ልማት ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ከተሞችና መሰረተ ልማት ቢሮ በክልሉ የተለያዩ ከተሞች 100 ኪሎ ሜትር የሚጠጋ የኮሪደር ልማት ሥራ እየተከናወነ ነው አለ። የቢሮው አማካሪ አቶ ሽቤ ክንዴ እንዳሉት፤ የተገኙ ተሞክሮዎችን በማስፋት በዚህ ዓመት በስምንት ዋና ዋና ከተሞች…

የ’ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክ’ የሩጫ ውድድር በደብረብርሃን ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቱሪዝም ሚኒስቴር ከታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የ’ልወቅሽ ኢትዮጵያ ክላሲክ 2018’ የሩጫ ውድድር በደብረብርሃን ከተማ ተካሂዷል። ውድድሩ ከዚህ በፊት በአራት የተለያዩ ከተሞች ይደረግ የነበረ ሲሆን በዚህ ዓመት ደብረብርሃን እና…

የሃላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ሴራ” እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሃላባ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫ በዓል “ሴራ” በሃላባ ቁሊቶ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉ ከማለዳ ጀምሮ በሃላባ ኢንተርናሽናል ስታዲየም የብሔረሰቡ ተወላጆች እና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በአዲስ አበባ፣…