Fana: At a Speed of Life!

ባሕር ዳር ከተማ መቻልን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ባሕር ዳር ከተማ መቻልን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡ ቀን 7 ሰዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የባሕር ዳር ከተማን ግቦች ፍቅረሚካኤል ዓለሙ እና ግርማ ዲሳሳ ሲያስቆጥሩ መሐመድ…

በአፍሪካ ዋንጫ ዛሬ ሁለት የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች አልጄሪያ ከናይጄሪያ እንዲሁም ግብፅ ከኮትዲቯር ይገናኛሉ። ምሽት 1፡00 ሰዓት ላይ በውድድሩ ጠንካራ አቋማቸውን በማስመልከት የምድብ ጨዋታቸውን ሙሉ በሙሉ…

አየር መንገዳችን የአፍሪካ አስተሣሣሪነቱን የሚያጸና አዲስ ምዕራፍ ጀምሯል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አየር መንገዳችን ለ80 ዓመታት የዘለቀውን የአፍሪካ አስተሣሣሪነቱን የሚያጸና አዲስ ምዕራፍ ጀምሯል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ ፥ ጠቅላይ ሚኒስትራችን በጉባ…

የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ለቱሪዝም ዘርፍ ትልቅ የምስራች ነው – ሰላማዊት ካሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራ መጀመር ለኢትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ ትልቅ የምስራች ነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ…

በአማራ ክልል የእናቶች ጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማስፋት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የእናቶች ጤና አገልግሎት ተደራሽነትን ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ጤና ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ኃላፊ አበበ ተምትሜ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ ከወሊድ ጋር በተያያዘ በክልሉ ለእናቶች የሚሰጠውን የቀዶ ሕክምና…

የሀላባ ብሔረሰብ የቋንቋ፣ ባህልና ታሪክ ሲምፖዚዬም እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀላባ ብሔረሰብ የቋንቋ፣ ባህልና ታሪክ ሲምፖዚዬም በሀላባ ቁሊቶ ከተማ እየተካሄደ ነው ። የሀላባ ብሔረሰብ አዲስ ዘመን መለወጫ ''ሴራ በዓል'' ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀው ሲምፖዚዬም የተለያዩ ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።…

የዛሬው ዕለት ኢትዮጵያ ወደ ዘመናዊነትና ብልጽግና ለምታደርገው ጉዞ አንድ እጥፋት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ መጀመር ኢትዮጵያ ወደ ዘመናዊነትና ብልጽግና ለምታደርገው ጉዞ አንድ እጥፋት ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው…

ግዙፉ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ..

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራን አስጀምረዋል፡፡ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ የመገንባት ስትራቴጂ ኢትዮጵያን የወደፊቷ የአፍሪካ ግምባር ቀደም የአየር…

ሀገራዊ ምርጫው የተሳካ እንዲሆን የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ሚና የላቀ ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ የተሳካ እንዲሆን የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ሚና የላቀ ነው አሉ የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡ የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ…

በጤና ቁጥጥር ሥርዓት ላይ ያተኮረ ሀገር አቀፍ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጤና የቁጥጥር ሥርዓት ላይ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን ለመገምገምና ቀጣይ አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ ያለመ ሀገር አቀፍ የውይይት መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። መርሐ ግብሩ “ጠንካራ የጤና ቁጥጥር ለማይበገር የጤና ሥርዓት” በሚል መሪ…