Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሥራን አስጀምረዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የኢትዮጵያን ፈጣን የአየር ትራንስፖርት እድገትና እየሰፋ…

ሴኔጋል ወደ ግማሽ ፍጻሜው ገባች

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ባለው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር ሴኔጋል ማሊን 1 ለ 0 በማሸነፍ ወደ ግማሽ ፍጻሜው ገብታለች። ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ ሴኔጋል ኒጃይ ባስቆጠረው ግብ የግማሽ ፍጻሜ ተፋላሚ ለመሆን…

መቐለ 70 እንደርታ እና ሸገር ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር መቐለ 70 እንደርታ እና ሸገር ከተማ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል። አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የተካሄደው የመቐለ 70 እንደርታ እና ሸገር…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር 11ኛ ሳምንት ነገ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተወዳጁ ፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 የባለተሰጥዖ ድምፃውያን ውድድር 11ኛ ሳምንት በነገው ዕለት ቀጥሎ ይካሄዳል። በዕለቱ ዳዊት ኪ/ማርያም፣ ታፈረ አሰፋ፣ አሮን ሀይሉ፣ አቤል ጌትነት፣ በሱፈቃድ ገዛኸኝ እና ግዛቸው አማረ በቀጥታ ስርጭት ብርቱ ፉክክር…

የማሌ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ‘ዶኦሞ’ በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማሌ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ 'ዶኦሞ’ በዓል በፓናል ውይይትና በባህላዊ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው። በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ሌሞጌንቶ ከተማ ‘የዶኦሞ ብስራት ለሀገራዊ አንድነትና ዕድገት’ በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ በሚገኘው በዓል…

በኦሮሚያ ክልል 9 ሚሊየን ሔክታር መሬት ላይ የለማ ሰብል ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2017/18 ምርት ዘመን በመኸር ከለማው ከ11 ሚሊየን ሔክታር መሬት ውስጥ እስካሁን 9 ሚሊየን ሔክታር መሬት ላይ የሰብል ምርት ተሰብስቧል፡፡ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ በሰሜን ሸዋ ዘን እየተከናወነ የሚገኘውን…

ለሀገራዊ ምርጫው ስኬታማነት የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ክንፍ ሚናውን በአግባቡ ሊወጣ ይገባል አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የፓርቲው ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ የብልጽግና…

ተፈጥሯዊ ይዘታቸውን አጥተው የነበሩ ወንዞች ታክመው ሲያንሰራሩ ማየት ትልቅ ስኬት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ተፈጥሯዊ ይዘታቸውን አጥተው የነበሩ ወንዞች ታክመው ሲያንሰራሩ ማየት ትልቅ ስኬት ነው አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ በመዲናዋ እየተገነቡ የሚገኙትን የቀበና እና የጊንፍሌ የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክቶችን የሥራ ሂደት…

ግብር ከፋዮች የታተመላቸውን ደረሰኝ ወደ ታክስ ማዕከላቸው በመሄድ ሊወስዱ ይገባል – የገቢዎች ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ግብር ከፋዮች ለቅጣት እንዳይዳረጉ የታተመላቸውን ደረሰኝ በታክስ ማዕከላቸው እንዲወስዱ አሳስቧል። ልዩ መለያ ኮድ ያለው የእጅ በእጅ የሽያጭ ደረሰኝ ከዛሬ ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ወደ ትግበራ መግባቱ ተመላክቷል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር…

ግብር ከፋዮች የታተመላቸውን ደረሰኝ ወደ ታክስ ማዕከላቸው በመሄድ ሊወስዱ ይገባል – ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ግብር ከፋዮች ለቅጣት እንዳይዳረጉ የታተመላቸውን ደረሰኝ በታክስ ማዕከላቸው እንዲወስዱ አሳስቧል። ልዩ መለያ ኮድ ያለው የእጅ በእጅ የሽያጭ ደረሰኝ ከዛሬ ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ወደ ትግበራ መግባቱ ተመላክቷል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር…