Fana: At a Speed of Life!

በጋዛ ግንኙነት ሙሉ በሙሉ በመቋረጡ ምግብና ሌሎች ድጋፎችን ማድረስ እንዳልተቻለ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእስራኤልና ሃማስ ጦርነት የተነሳ በጋዛ የግንኙነት መሥመር ሙሉ በሙሉ በመቋረጡ ምግብና ሌሎች የሰብዓዊ አቅርቦቶችን ወደ ሥፍራው ማድረስ እንዳልቻሉ ዓለም አቀፍ የዕርዳታ ድርጅቶች ተናገሩ፡፡ ድርጅቶቹ የሚሠጡትን አገልግሎት በዛሬው ዕለት ሙሉ በሙሉ…

የመስኖ መሰረተ ልማትን ለመደገፍ የሚያስችል ውይይት ከኤግዚም ባንክ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ኅዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር ኢ/ር አይሻ መሃመድ የተመራ ልዑክ ከደቡብ ኮሪያ ሪፐብሊክ ኤግዚም ባንክ የስራ ኃላፊዎች ጋር በሚኒስቴሩ ለማከናወን የታቀዱትን ፕሮጀክቶች ሊደግፍ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ ተወያይቷል፡፡ በውይይቱ ሚኒስትሯ…

በፓኪስታን ‘የመደመር ትውልድ’ መጽሐፍ ማስተዋወቂያ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓኪስታን የኢትዮጵያ ኤምባሲ አማካኝነት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጻፈውን ‘የመደመር ትውልድ’ መጽሐፍ የማስተዋወቅ ሥነ- ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ በሥነ-ሥርዓቱ ላይ÷ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር እና የፓኪስታን…

ኤቨርተን የእንግሊዝን ፕሪሚየር ሊግ የፋይናንስ ህግን ተላልፎ በመገኘቱ 10 ነጥብ ተቀነሰበት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመርሲሳይዱ ክለብ ኤቨርተን የእንግሊዝን ፕሪሚየር ሊግ የፋይናንስ ህግን ተላልፎ በመገኘቱ 10 ነጥብ ተቀንሶበታል፡፡ ክለቡ በ2021-22 የውድድር ዘመን ከፋይናንስ ጥሰት ጋር በተያያዘ በገለልተኛ አጣሪ ኮሚቴ ምርምራ ሲደረግበት መቆየቱ የሚታወስ…

ሬድ ፕላስ የደን ልማት ኢንቨስትመንት ፕሮግራም ሁለተኛ ምዕራፍ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ኅዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘ሬድ ፕላስ’ የተባለ የደን ልማት ኢንቨስትመንት ፕሮግራም ሁለተኛው ምዕራፍ መጀመሩን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ላይ የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ ÷ ደን የምግብ፣ የእንጨት፣ የእንስሳት መኖ እና መድኃኒት ሊሆኑ…

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የ31 ሚሊየን ብር የቀዶ ሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ኅዳር 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የ31 ሚሊየን ብር የቀዶ ሕክምና ቁሳቁስ ለኢትዮጵያ የልብ ሕሙማን ሕጻናት መርጃ ማዕከል ድጋፍ አድርጓል፡፡ የባንኩ ፕሬዚዳንት ዮሐንስ አያሌው (ዶ/ር) ÷ ባለፈው ዓመት በማዕከሉ ጉብኝት ካደረጉ በኋላ ማዕከሉ ብቁ የሕክምና…

ደቡብ ኮሪያ ከኢትዮጵያ ጋር በዓለም አቀፍ ግንኙነቶች ላይ በትብብር እንደምትሰራ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ኅዳር 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከደቡብ ኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ፕሬዚዳንት ቻንግ ዋንሳምን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በኢትዮጵያ እና ደቡብ ኮሪያ መካከል ስላለው ታሪካዊ የሁለትዮሽ ግንኙነት…

የባህር በር ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን መቃኘት እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ኅዳር 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የባህር በርና የወደብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን መመልከት እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አማካሪ አምባሳደር ኢብራሂም ኢድሪስ አመለከቱ። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ አዘጋጅነት "ፍትሐዊ የወደብ አጠቃቀም ለአፍሪካ…

የደቡብ ሱዳን የሰላም ስምምነት ተግባራዊ እንዲሆን ኢትዮጵያ ገንቢ ሚና ትጫወታለች – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የደቡብ ሱዳን ልዩ ተወካይ እና በተመድ የደቡብ ሱዳን ተልዕኮ ሀላፊ ኒኮላስ ሮላንድ ሌይቦርን ሃይሶም ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ…

መንግሥት የትኛውንም ጉዳይ በሠላማዊ መንገድ ብቻ ለመፍታት ሁልጊዜም ዝግጁ ነው – አቶ ተስፋዬ በልጅጌ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤ ፍ ቢ ሲ) መንግሥት የትኛውንም ጉዳይ ሠላማዊ በሆነ መንገድ ብቻ ለመፍታት ሁልጊዜም ዝግጁ ነው ሲሉ የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ ገለጹ። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የሚሰሩ የውክልና ሥራዎችን በተመለከተ የሁሉም ክልልና…