Fana: At a Speed of Life!

አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ የደጋፊዎች ድምጽ አሸናፊ ሆነች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰሞኑን በተካሄደው የዓለም የቤት ውስጥ ሻምፒዮና በ1 ሺህ 500 ሜትር ርቅት የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤቷ አትሌት ጉዳፍ ጸጋይ የደጋፊዎች ድምጽ አሸናፊ ሆናለች፡፡ የዓለም አትሌቲክስ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጹ ባጋራው መረጃ፤ ከደጋፊዎች ባሰባሰበው ድምጽ…

በክልሉ አንጻራዊ ሰላም ሰፍኗል- አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ከክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን አመራሮች ጋር በሰላምና ፀጥታ ላይ ያደረጉት ምክክር የቀጣይ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ ተጠናቀቀ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በመድረኩ ማጠቃለያ እንደገለፁት፤ ኢተገማች በሆነው…

በ17 ነጥብ 3 ሚሊየን ዶላር የሚከናወን የመካከለኛ መስመር ግንባታ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደብረብርሃን፣ ሱሉልታ እና ቢሾፍቱ ከተሞች የመካከለኛ መስመር የመልሶ ግንባታና ማሻሻያ ፕሮጀክት ግንባታ ስምምነት ተፈረመ፡፡ እነዚህ ከተሞች በቀጣይ ለመገንባት በዕቅድ የተያዙ የ10 ከተሞች የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ማሻሻያና አቅም ማሳደግ…

ሴክተሮቹ በሁሉም መስኮች መሻሻሎችን እያሳዩ ነው- እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀላባ ቁሊቶ ክላስተር ማዕከል የክልል መሥሪያ ቤቶች አፈጻጸም የሚገኝበት ደረጃ መለየትን ታሳቢ ያደረገ መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩም የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰውን (ዶ/ር) ጨምሮ የፍትሕ እና…

ኢትዮጵያ እና ኬንያ በጉምሩክ ጉዳዮች ላይ በጋራ በሚሠሩበት ሁኔታ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እና በኬንያ መካከል የአንድ አለቅ የድንበር ጣቢያዎችን ለማስፋፋት የሚያስችል ውይይት ተካሄደ፡፡ በውይይቱ ላይ የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን እና የኬንያ ገቢዎች ባለስልጣን እንዲሁም የሀገራቱ ባለድርሻ ተቋማት የተሳተፉበት የአንድ አለቅ…

ኢትዮጵያ የከተማ ልማት ስኬታማ ተሞክሮዋን በዩኤን ሃቢታት ስብሰባ ላይ አካፈለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የከተማ ልማት ስኬታማ ተሞክሮዋን በናይሮቢ እየተካሄደ በሚገኘው የዩኤን ሃቢታት የሥራ አስፈጻሚ ቦርድ ስብሰባ ላይ አካፈለች፡፡ በከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ዴዔታ ፈንታ ደጀን የተመራ ልዑክ በስብሰባው ላይ እየተሳተፈ ይገኛል፡፡…

ሚኒስቴሩ እና ኮሚሽኑ በትብብር በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፍትሕ ሚኒስቴር እና የኢትየጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በቀጣይ በጋራ በሚሠሩባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ላይም፤ በሽግግር ፍትሕ ትግበራ ሂደት፣ በሁሉን አቀፍ የሰብዓዊ መብት ሀገራዊ ሪፖርት ዝግጅት እና ነፃ የሕግ ድጋፍ…

የሕዳሴው ግድብ የተስፋ፣ የይቻላል እና የማድረግ አቅም ማሳያ ነው- ተማሪዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የተስፋ፣ የይቻላል እና የማድረግ አቅም ማሳያ መሆኑን ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ያነጋገራቸው ተማሪዎች ገለጹ፡፡ ግድቡ ያለፈባቸው ተግዳሮቶች እና አሁን የደረሰበት የድል ብስራት ጉዞ ለነገው ትውልድ ማሳያ መሆኑንም…

ሩሲያ የአፍሪካ አህጉራዊ ትስስር እንዲጠናከር ድጋፍ እንደምታደርግ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ የአፍሪካ ሀገራት የእርስ በርስ ትስስራቸውን ለማጠናከር የሚያስችል ድጋፍ እንደምታደርግ አስታወቀች፡፡ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረኪሂን ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ ጋር በትብብር መስራት በሚችሉባቸው…

የኢትዮጵያ የዲጂታል መሰረተ ልማት ግንባታ ለአፍሪካ ሀገራት ትምህርት እንደሚሆን ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ሀገራት ትምህርት የሚሆን የዲጂታል ኢኮኖሚና መሰረተ ልማት እየገነባች መሆኑን በተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ገለጸ፡፡ በኮሚሽኑ የፈጠራና ቴክኖሎጂ ክፍል ኃላፊ ማክታር ሳክ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ለዲጂታል ኢኮኖሚ…