Fana: At a Speed of Life!

በ500 ሚሊየን ብር ካፒታል ሥራ የጀመረው ፓሮን ትሬዲንግ የሙከራ ምርት ማምረት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በባሕር ዳር ልዩ የኢኮኖሚ ዞን በ500 ሚሊየን ብር ካፒታል ከበቆሎ ምርት ስታርች ለማምረት ሥራ የጀመረው ፓሮን ትሬዲንግ የማሽን ተከላ ሥራዎችን በማጠናቀቅ የሙከራ ምርት ማምረት ጀምሯል፡፡ የባህር ዳር ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ዋና ስራ አስኪያጅ ጥሩየ…

በትግራይ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዳይሰፍን የሚደረገውን የጸረ-ሰላም ሃይሎች አካሄድ በአግባቡ መገንዘብ ይገባል – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዳይሰፍን የሚደረገውን የጸረ-ሰላም ሃይሎች አካሄድ በአግባቡ መገንዘብ እንደሚገባ የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) አሳሰቡ፡፡ በክልሉ ዘላቂ ሰላም እንዳይሰፍን ህዝቡን በግጭት አዙሪት…

የጅግጅጋ ከተማ የመጀመሪያው ምዕራፍ የኮሪደር ልማት ሥራ እየተጠናቀቀ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጅግጅጋ ከተማ የመጀመሪያው ምዕራፍ የ10 ኪሎ ሜትር የኮሪደር ልማት ሥራ በአንድ ወር ውስጥ እንደሚጠናቀቅ የሶማሌ ክልል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ሃላፊ አህመድ ሽኩሪ የኮሪደር ልማት ሥራው በአራት አቅጣጫ እና በስድስት…

ወሳኝ በሆኑ ዘርፎች ላይ  አሁንም የሴቶች ተሳትፎ አናሳ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ወሳኝ በሆኑ የፈጠራና የቴክኖሎጂ ዘርፎች ላይ አሁንም ሴቶች ያላቸው ተሳትፎ አናሳ መሆኑን የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ በሥርዓተ-ፆታ እኩልነት እና በሴቶች ልማት ላይ በኒውዮርክ እየመከረ በሚገኘው 69ኛው…

ኢትዮጵያ እና እስራኤል ግንኙነታቸውን በይበልጥ ለማጠናከር ያለመ ምክክር አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ሰዓር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም፤ በሁለትዮሽ ሀገራዊ እና የባለብዙ ወገን የጋራ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ አመላክቷል፡፡…

ሮናልዶ ከፕሬዚዳንትነት ምርጫ እራሱን አገለለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞው የብራዚል እና ሪያል ማድሪድ አንጋፋ ተጫዋች ሮናልዶ ሉዊስ ናዛሪዮ ዲሊማ ከሀገሩ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንትነት ምርጫ እራሱን ማግለሉን ይፋ አደረገ፡፡ የ48 ዓመቱ የቀድሞ ዝነኛ ተጫዋች፤ የወቅቱን የብራዚል እግር ኳስ ፌዴሬሽን…

ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ድሬዳዋ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 22ኛ ሣምንት የጨዋታ መርሐ-ግብር የተገናኙት ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ድሬዳዋ ከተማ አቻ ተለያይተዋል፡፡ በአዳማ ሣይንስ እና ቴክኖሎጂ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ፤ ክለቦቹ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኢፍጣር መርሐ-ግብር አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 1 ሺህ 446ኛውን የረመዷን ፆም ምክንያት በማድረግ ታላቅ የኢፍጣር መርሐ-ግብር ማካሄዱን አስታውቋል፡፡ መርሐ-ግብሩ የተካሄደው ”አብሮነት ለበጎነት፤ በረመዷን” በሚል መሪ ሐሳብ በስካይ ላይት ሆቴል መሆኑን የባንኩ መረጃ…

የመዲናዋ ነዋሪ የአካባቢ ብክለትን እንዲከላከል ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ነዋሪው በዋናነት ለራሱ ጤና ሲል የፍሳሽ አወጋገድ ሥርዓቱን እንዲያስተካክል እና ብክለት እንዲከላከል የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ከንቲባዋ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ ለሁለት ቀናት ከሁሉም…

ፈረንሳይ መከላከያ ዋር ኮሌጅ እያበረከተ ያለውን አስተዋፆኦ አደነቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጄኔራል ስቴፈን ሩሽ የተመራ የፈረንሳይ መከላከያ ልዑክ የመከላከያ ዋር ኮሌጅን ጎብኝቷል፡፡ በጉብኝቱ ወቅትም፤ የመከላከያ ዋር ኮሌጅ በዓለም አቀፋዊና ቀጣናዊ ትሥሥር እያበረከተ ያለውን ጉልህ አስተዋፆኦ ልዑኩ አድንቋል፡፡ ኮሌጁ ወታደራዊ…