Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ባህልና እሴት የተንጸባረቀበት መድረክ በሳዑዲ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በሪያድ ሲዝን 2025 መርሐ ግብር ላይ ተሳትፋለች፡፡ በመርሐ ግብሩ የተገኙት በሳዑዲ ዓረቢያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙክታር ከድር (ዶ/ር) እንዳሉት÷የሪያድ ሲዝን 2025 ዓለም አቀፍ ዝግጅት ለኢትዮጵያ በርካታ…

የፖሊዮ መከላከያ ክትባት በተለያዩ ክልሎች እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) መከላከያ ክትባት በተለያዩ ክልሎች በዛሬው ዕለት መሰጠት ጀምሯል፡፡ በዘመቻ መልክ ቤት ለቤት የሚሰጠው ክትባቱ ከታሕሣሥ 3 እስከ 6 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚቆይ ተመላክቷል፡፡ በዚህ መሰረትም በአማራ ክልል ከ10…

ሙስናን የሚጠየፍ ማሕበረሰብ ለመፍጠር ሁሉም የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሙስናን የመከላከል ትግልን ሁሉም ሕብረተሰብና ተቋማት በባለቤትነት ሊይዙት ይገባል አሉ፡፡ “ትውልድን በሥነ ምግባር፣ ተቋምን በአሰራር” በሚል መሪ ሃሳብ 22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን…

የፋይዳ መታወቂያን ተደራሽነትና አገልግሎት ይበልጥ ለማስፋት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ተደራሽነትና አገልግሎት ይበልጥ ለማስፋት በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም፡፡ በፕሮግራሙ የሳይበር ደህንነት ዳይሬክተር ካሳዬ ታፈሰ (ኢ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የባዮሜትሪክ መረጃዎችን…

ለኢትዮጵያ ብልጽግና ወሳኝ የሆኑት መፍጠን፣ መፍጠር፣ ማብዛትና ማጥራት…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ መፍጠን፣ መፍጠር፣ ማብዛት እና ማጥራት የሚሉ ወሳኝ መንገዶችን ይከተላል። የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) እንደሚሉት፥ የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ…

ስሞት አንፊልድ ወስዳችሁ ቅበሩኝ – ስቴቨን ጀራርድ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሊቨርፑላውያን እንደ ዓይን ብሌናቸው የሚወዱት ታማኙ ልጃቸው ነው ስቴቨን ጀራርድ፡፡ እንግሊዛዊው የሊቨርፑል የቀድሞ ተጫዋች ስቴቨን ጀራርድ ከምን ጊዜም ምርጥ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው፡፡ በመርሲሳይድ ጎዳና ሲጫወት ያደገው ጀራርድ ገና…

ከአካውንቲንግ ባለሙያ ወደ ተዋጣለት ተዋናይነት…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በሚታዩት ከትዳር በላይ፣ ንጉሥ አርማህ፣ እምዬ ብረቷ እና ደጋግ ሰይጣኖች ላይ ይተውናል ተዋናይ የማታወርቅ ታደሰ። በተለይም ብሔራዊ ቴአትር ሲታይ ቆይቶ ወደ ዓለም ሲኒማ በተዘዋወረው ከትዳር በላይ ተውኔት ላይ የትወና…

በኢትዮጵያ የዳበረ የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት ግንባታ ሂደት የፖለቲካ ፓርቲዎች ተሳትፎ እንዲጎለብት እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የዳበረ የመድብለ ፓርቲ ሥርዓት ግንባታ ሂደት የፖለቲካ ፓርቲዎች ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ የተለያዩ ተግባራት እየተከናወኑ ናቸው አለ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርትዎች የጋራ ምክር ቤት። ምክር ቤቱ ያዘጋጀው ''የፖለቲካ ተሳትፎ መመሪያ…

ኢትዮጵያ አፍሪካዊ ችግሮችን በአፍሪካውያን ለመፍታት በቁርጠኝነት እየሠራች ነው – አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አፍሪካዊ ችግሮችን በአፍሪካውያን ለመፍታት በቁርጠኝነት እየሠራች ነው አሉ የመከላከያ ሚኒስትሯ አይሻ መሐመድ (ኢ/ር)። በአፍሪካ ሕብረት አዘጋጅነት ሲካሄድ የቆየው 17ኛ የአፍሪካ የመከላከያ መሪዎች ጉባዔ ተጠናቅቋል። ጉባኤው…

ለእናቶችና ሕጻናት ጤና ሥርዓት መሻሻል የሚውል 167 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእናቶችና ሕጻናትን የጤና ሥርዓት ለማሻሻል ከአጋር ድርጅቶች 167 ሚሊየን ዶላር ተሰብስቧል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ። የእናቶችና ሕጻናት ጤናን ለመደገፍ ኮምፓካት አግሪመንት የተሰኙ አጋር ድርጅቶችና መንግሥት በጋራ…