Fana: At a Speed of Life!

 ሰላምን በማፅናት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው – ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እና ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ሰላምን በማፅናት የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በቅንጅት እየተሰራ ነው አሉ በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የክልሉ ገጠር ልማት ዘርፍ አስተባባሪ ድረስ ሳህሉ (ዶ/ር)፡፡…

በሀገራዊ ለውጡ በተግባር እውን የሆነው የአፋር ክልል ህዝብ ፍትሃዊ የልማት ተጠቃሚነት …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰመራ ሎጊያ ከተማ ነዋሪዎች ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ የአፋር ክልል ህዝብ የፖለቲካ ተሳትፎ እና ፍትሃዊ የልማት ተጠቃሚነቱ በተግባር እውን ሆኗል አሉ። ‘የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች’ በሚል መሪ ሃሳብ በሰመራ ሎጊያ ከተማ ህዝባዊ…

ማንቼስተር ሲቲ ከክሪስታል ፓላስ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ ከክሪስታል ፓላስ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል። ቀን 11:00 ላይ በክሪስታል ፓላስ ሜዳ ሴልኸርስት ፓርክ በሚደረገው ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ ወሳኝ ድል በማስመዝገብ ከመሪው…

4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታ‎ በአንጎላው ኖቬምበር 11 ስታዲየም የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል። ‎ ‎ከሳምንት በፊት በአንጎላ ሉዋንዳ ጅማሮውን ባደረገው ውድድር 54 ሀገራት ተሳታፊ ይሆናሉ። በውድድሩ ላይ ኢትዮጵያ እስካሁን 6…

የተደረጉ የሪፎርም ሥራዎች ዓለም አቀፍና አህጉራዊ ጉባኤዎችን በስኬት እንድናጠናቅቅ አስችሎናል - ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፀጥታና ደኅንነት ተቋማት ላይ የተደረጉ የሪፎርም ሥራዎች ዓለም አቀፍና አህጉራዊ ጉባኤዎችን በስኬት…

የባሕር ዳር ‎የኮሪደር ልማት ከጣና ኃይቅ ዳርቻ ጋር ተሳስሮ መልማቱ ለከተማዋ ውበት…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የባሕር ዳር የኮሪደር ልማት ከጣና ኃይቅ ዳርቻ ጋር ተሳስሮ እንዲለማ መደረጉ የከተማዋ ውበት ይበልጥ እንዲገለጥ አስችሏል አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ (ዶ/ር)። የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ(ዶ/ር)፣ ‎የግብርና ሚኒስትር…

ሊቨርፑል እና ቼልሲ ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ16ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሊቨርፑል እና ቼልሲ ተጋጣሚዎቻቸውን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል። ምሽት 12 ሰዓት በሊጉ ደካማ እንቅስቃሴ ሲያደርግ የነበረው ሊቨርፑል ብራይተንን ባስተናገደበት ጨዋታ 2 ለ 0 በሆነ…

የሕዝብን ተጠቃሚነት ማዕከል ያደረጉ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ ነው – ሐና አርዓያስላሴ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብን ተጠቃሚነት ማዕከል ያደረጉ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች እየተከናወኑ ነው አሉ የፍትህ ሚኒስትሯ ሐና አርዓያስላሴ። "የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ ሃሳብ በዛሬው ዕለት በሰመራ ከተማ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ…

የተጀመሩ ትላልቅ ፕሮጀክቶች የሀገርን ኢኮኖሚ ማቅናት በሚያስችል መልኩ እየተሰሩ ነው – አይሻ መሀመድ (ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተጀመሩ ትላልቅ ፕሮጀክቶች የሀገርን ኢኮኖሚ ማቅናት በሚያስችል መልኩ እየተሰሩ ነው አሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር)። በወላይታ ሶዶ ከተማ “የጉባ ብስራቶች ፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች” በሚል መሪ ሃሳብ ሕዝባዊ የውይይት…

መንግሥት ባለፉት ዓመታት አስደማሚ ውጤቶችን አስመዝግቧል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ባለፉት ጥቂት የለውጥ ዓመታት አስደማሚ ውጤቶችን አስመዝግቧል አሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ። ‎"የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ ሃሳብ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ…