Fana: At a Speed of Life!

የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች የፓርቲውን ዋና ጽ/ቤት የተቋም ግንባታ እንቅስቃሴ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የክልልና ከተማ አስተዳደር ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ከፍተኛ አመራሮች የፓርቲውን ዋና ጽ/ቤት የተቋም ግንባታ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በፓርቲው ዋና ጽ/ቤት የተሰሩ የፓርቲ ዶክመንቴሽን፣ የሚዲያ ስቱዲዮ፣ ቤተ መጻሕፍትና…

ኢትዮ ቴሌኮም ያጋጠመውን የኢንተርኔት አገልግሎት ፍጥነት መቀነስና መቆራረጥ ችግር ለመፍታት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀይ ባህር ውስጥ በሚያልፍ ከፍተኛ ባንድዊድዝ ተሸካሚ ዓለም አቀፍ ባህር ጠለቅ የኢንተርኔት መገናኛ መስመር ላይ ባጋጠመ መቋረጥ ምክንያት የኢንተርኔት አገልግሎቱ በሌሎች አማራጭ መስመሮች ብቻ እየሰራ በመሆኑ ሰሞኑን የኢንተርኔት…

የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ተጠያቂነት እንዲሰፍን ሚናውን በላቀ ደረጃ ሊወጣ ይገባል ተባላ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ ግልጽነትና ተጠያቂነት እንዲሰፍን ሚናውን በላቀ ደረጃ ሊወጣ ይገባል ሲሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። "ዓላማ ተኮር፣ የተናበበ እና የተቀናጀ የተግባቦት ሥርዓት ለዕምርታዊ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከሬቨረንድ ፍራንክሊን ግራሃም ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከቢሊ ግራሃም ኢቫንጀሊካል አሶሴሽን ፕሬዚዳንት ሬቨረንድ ፍራንክሊን ግራሃም ጋር ተወያይተዋል። ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ሬቨረንድ ፍራንክሊን ግራሃምን…

በመዲናዋ ለሚካሄደው የስብከተ ወንጌል አገልግሎት ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣዮቹ በቀጣዮቹ ቅዳሜ እና እሑድ በአዲስ አበባ ከተማ በመስቀል አደባባይ ለሚካሄደው የስብከተ ወንጌል አገልግሎት ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ተደርገዋል። የኢትዮጵያ ወንጌል አማኞች አብያተ ክርስቲያናት ካውንስል ከቢሊግርሃም…

ኢትዮጵያና ደቡብ ሱዳን ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ረመዳን መሐመድ አብደላ ጎክ ጋር ዛሬ በጁባ ተወያይተዋል። ሚኒስትሮቹ በውይይታቸው የኢትዮጵያና የደቡብ ሱዳንን የሁለትዮሽ ትብብር…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሴቶች የሚመራ በረራ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን (ማርች 8) ምክንያት በማድረግ ከዛሬ ምሽት ጀምሮ በሴቶች የሚመሩ 6 በረራዎችን እንደሚያደርግ አስታውቋል። የበረራ መርሐ ግብሩ ሴት የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎችን ጭምር እንደሚያካትት ነው…

ተረጂነትን ለማስቀረት የተከናወኑ ተግባራት ተጨባጭ ውጤት አስመዝግበዋል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኑሮ ውድነትን ለመቀነስ፣ ክህሎት መር የሥራ ዕድል ፈጠራ ከማሳደግና ተረጂነትን ለማስቀረት እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጨባጭ ውጤቶችን እያስመዘገቡ ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ የብልጽግና ፓርቲ የስድስት…

ግሎባል ቫይታል ስትራቴጅ ለአገልግሎቱ የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚያስቀጥል አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ሰላማዊት ዳዊት ከግሎባል ቫይታል ስትራቴጅ ፕሬዚዳንት እና ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሜሪ አን (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚሁ ወቅት ዋና ዳይሬክተሯ፤ በሲቪልና በቤተሰብ ምዝገባ ዙሪያ ተቋሙ ከዚህ…

የተቋማትን የሳይበር ደኅንነት ለማስጠበቅ …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥታዊም ሆኑ መንግሥታዊ ያልሆኑ ተቋማት የሳይበር ደኅንነታቸውን ለማስጠበቅ የተለያዩ ፕሮግራሞችን መቅረጽና መተግበር ዋና ተግባራቸው ሊሆን እንደሚገባ ይመከራል፡፡ በዚህም የተቋማቱ የሳይበር ደኅንነት ፕሮግራም የተቀናጀና የሚከተሉት ዋና ዋና…