Fana: At a Speed of Life!

ሠራዊታችን ከወገንተኝነት የፀዳ የሠላም ኃይል ነው- ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

‎አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሠራዊታችን ከፖለቲካ፣ ከዘርና ከሐይማኖት ወገንተኝነት የፀዳ የሠላም ኃይል ነው ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለፁ፡፡ ‎የኢትዮጵያ ወታደራዊ አካዳሚ ለሦስት ዓመታት በዲግሪ መርሐ-ግብር ያሰለጠናቸውን…

የኮሙኒኬሽን ዘርፉ በብሔራዊ ትርክት ግንባታ የላቀ ሚናውን ሊወጣ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሙኒኬሽን ዘርፉ የተሳሳቱ መረጃዎችን በማረም፣ አፍራሽ አጀንዳዎችን በመመከትና በብሔራዊ ትርክት ግንባታ የላቀ ሚናውን ሊወጣ ይገባል ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊ ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ…

የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ ክልሎች እና ከተሞች ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን እየተከበረ ነው፡፡ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባዔ ሎሚ በዶ በተገኙበት በድሬዳዋ ከተማ ተከብሯል፡፡ በዚሁ ወቅት ምክትል አፈ-ጉባዔዋ፤ በድሬዳዋ…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሥድስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ28ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ሥድስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ በወጣው መርሐ-ግብር መሠረት 9 ሠዓት ከ30፤ ኖቲንግሃም ፎረስት በሲቲ ግራውንድ ስታዲየም ማንቼስተር ሲቲን ያስተናግዳል፡፡ በውድድር ዓመቱ አስገራሚ እንቅስቃሴ…

በ2025 የኢትዮጵያ ኤክስፖ የሚሳተፉ አካላት ፕሮፖዛል እንዲያቀርቡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በሚካሄደው የ2025 የኢትዮጵያ ኤክስፖ ላይ የሚሳተፉ ባለድርሻ አካላት ጥናታዊ ጽሑፍ እንዲያቀርቡ የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት አሥተዳደር እና የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ጥሪ አቀረቡ፡፡ ከፈረንጆቹ ግንቦት 16…

ወሎ ዩኒቨርሲቲ በተለያየ ሙያ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ወሎ ዩኒቨርሲቲ በመጀመሪያ እና ሁለተኛ ድግሪ በተለያየ ሙያ ያሰለጠናቸውን 1 ሺህ 320 ተማሪዎች አስመረቀ፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት አወል ሰይድ (ዶ/ር) በምረቃ ሥነ-ሥርዓት ላይ፤ ዩኒቨርሲቲው በመማር ማስተማር፣ በምርምር ፣ በቴክኖሎጂ…

ዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን እያከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዳሎል ማዕከላዊ ዕዝ ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን በጅማ እያከበረ ነው፡፡ የመከላከያ ሠራዊት የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ዳይሬክተር ብርጋዲየር ጀኔራል ሁሉሀገርሽ ደረስ እንዳሉት÷ ሴቶች ከወንዶች እኩል ጀግንነታቸውን አሳይተው በቆራጥነት ኢትዮጵያን…

የተለያዩ የማሕበረሰብ ክፍሎች የአዲስ ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ የማሕበረሰብ ክፍሎችና ባለድርሻ አካላት በቅርቡ ግንባታው ተጠናቅቆ ለጎብኝዎች ክፍት የሆነውን የአዲስ ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ  ላይ ከጤና ተቋማት የተውጣጡ የጤናው ዘርፍ ሠራተኞች፣ በጎ ፈቃደኞች እና ታዳጊዎች…

የማርሳቤት ክልል አሥተዳዳሪ መህሙድ አሊ በቦረና ገዳ ባሊ ስልጣን ርክክብ ላይ ለመታደም ያበሎ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማርሳቤት ክልል አሥተዳዳሪ መህሙድ አሊና የኬንያ ልዑካን ቡድን አባላት በ72ኛው የቦረና ገዳ ባሊ ስልጣን ርክክብ ሥነ-ሥርዓት ላይ ለመታደም ያበሎ ከተማ ገብተዋል፡፡ ልዑካኑ ያበሎ ከተማ ሲደርስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል መባሉን የኦሮሚያ…

ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታውን ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ዛሬ የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ሁለተኛ ዙር የመጀመሪያ ጨዋታውን ከካሜሩን ብሔራዊ ቡድን ጋር ያከናውናል። የሁለቱ ብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታ ፤ በኦሌምቤ ስታዲየም ምሽት 3 ሠዓት ላይ ይደረጋል፡፡…