Fana: At a Speed of Life!

በክልሉ ገበያን ለማረጋጋት የተጀመሩ የቅዳሜና እሁድ ገበያ ቦታዎችን ለማስፋፋት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በክልሉ ገበያን ለማረጋጋት የተጀመሩ የቅዳሜና እሁድ ገበያ ቦታዎችን ለማስፋፋት እየተሰራ ነው አለ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ታሪኩ አካሉ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የኑሮ ውድነትን…

የደቦ ፍርድ እና አሉታዊ አስተያየት በማህበራዊ ሚዲያ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማህበራዊ ሚዲያ የሚሰራጩ ሚዛናዊነት የጎደላቸው የጅምላ ፍርድ እና በልጥፎች ስር የሚሰጡ አስተያየቶች ብዙዎችን ለከፍተኛ አካላዊ እና ሥነ ልቦናዊ ጉዳት ይዳርጋሉ። አንዳንዶች የሚወዱትንም ሥራ እስከመተው ይደርሳሉ። በማህበራዊ ሚዲያ በግለሰቦች፣…

ጥላሁን አመዴ (ፕ/ር) በግብርናው ዘርፍ ዓለም አቀፍ ሽልማት ተበረከተላቸው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያዊው ሳይንቲስት ጥላሁን አመዴ (ፕ/ር) በግብርናው ዘርፍ የ2025 የአፍሪካ ግብርና ባለራዕይ ሳይንቲስት በሚል ዓለም አቀፍ ሽልማት ተበረከተላቸው፡፡ ጥላሁን (ፕ/ር) ሽልማቱ የተበረከተላቸው በአፈር ጤና፣ የአየር ጸባይን ታሳቢ…

ኢትዮጵያ በኢጋድ ቀጣና ሰላምና ደህንነት እንዲሰፍን ሚናዋን እየተወጣች ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዴሞክራሲ ተቋማት ላይ ወሳኝ ሪፎርም በማከናወን በምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) ቀጣና ሰላምና ደህንነት እንዲሰፍን ሚናዋን እየተወጣች ነው አሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል…

የዓለም መገናኛ ብዙሃን ኢትዮጵያ ኮፕ32ን እንድትዘጋጅ ስለመመረጧ ምን አሉ?

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 32ኛውን የተባበሩት መንግስታት የአየር ንብረት ጉባኤን (ኮፕ32) በፈረንጆቹ 2027 እንድታስተናግድ መመረጧ በብራዚል ቤለም በተካሄደው ኮፕ30 ላይ ይፋ ሆኗል። ኢትዮጵያ መመረጧን ተከትሎ የዓለም መገናኛ ብዙሃን ጉዳዩን ሰፊ ሽፋን…

መፍጠር፣ መፍጠንና በጥራት መሥራት የሁልጊዜም የሥራ መመሪያ ሊሆን ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መፍጠር፣ መፍጠን እና በጥራት መሥራት የሁልጊዜም የሥራ መመሪያችን ሊሆን ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ በደብረ ብርሃን ከተማ በነበራቸው ቆይታ…

ኢትዮጵያ ኮፕ32ን እንድስታስተናግድ የተመረጠችው ተሰሚነቷ በመጨመሩ እና በአረንጓዴ ኢኮኖሚ ስኬቷ ነው – አቶ ከበደ ዴሲሳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ኮፕ32ን እንድስታስተናግድ የተመረጠችው ተሰሚነቷ በመጨመሩ እና በአረንጓዴ ኢኮኖሚ ስኬቷ ነው አሉ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ። ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2027 የሚካሄደውን የተባበሩት መንግስታት የአየር…

የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ700 በላይ የቅድመ ማጣሪያ ተፎካካሪዎች መካከል የተለዩ 16 ከዋክብትን ይዞ የጀመረው የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል። የምዕራፉ ሶስተኛ ሳምንት ውድድር ላይ የምድብ አንድ ሰባት ተወዳዳሪዎች ከኮከብ…

20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በወሳኝ የታሪክ ምዕራፍ ወቅት የሚከበር ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በርካታ ሀገራዊ አጀንዳዎች በጋራ በሚከናወኑበት ወሳኝ የታሪክ ምዕራፍ ወቅት የሚከበር ነው አለ የፌዴሬሽን ምክር ቤት። በም/ቤቱ የመንግሥታት ግንኙነት፣ የዴሞክራሲ አንድነትና የሕገ…

የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግር ለማምጣት የተቀመጡ አቅጣጫዎችን በመከተል መፈጸም ይገባል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግር ለማምጣት በመንግሥት የተቀመጡ አቅጣጫዎችን በመከተል በላቀ ውጤት መፈጸም ይገባል አሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፡፡ በክልሉ በበጀት ዓመቱ በልዩ ንቅናቄ በሚከናወኑ…