Fana: At a Speed of Life!

ምርጫ ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታ ወሳኝ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምርጫ ለጠንካራ የፖለቲካ ሥርዓት እና ሀገረ መንግሥት ግንባታ ወሳኝ ነው አሉ ምሁራን፡፡ የጅማ ዩኒቨርሲቲ መምህር ፍቃዱ ቶሎሳ (ዶ/ር) ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት÷ የመምረጥ መብትን በአግባቡ መጠቀም ቅቡልነት ላለው…

በኮፐንሀገን ባቡሮች ተጋጭተው ጉዳት ደረሰ 

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዴንማርክ መዲና ኮፐንሀገን በተከሰተ የባቡር አደጋ 17 ሰዎች መጎዳታቸው ተሰማ፡፡ በሰሜናዊ ኮፐንሀገን በተከሰተው አደጋ ከተጎዱ ሰዎች መካካል አራቱ በአሳሳቢ ደረጃ ላይ እንደሚገኙ ነው የተገለፀው፡፡ የከተማዋ ፖሊስ እንዳስታወቀው÷ ባቡሮቹ…

ማረሚያ ቤቶች የነበራቸውን አሉታዊ እይታ የቀየሩ ስራዎች ተሰርተዋል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማረሚያ ቤቶች በህብረተሰቡ ዘንድ የነበራቸውን አሉታዊ እይታ እና ስያሜ መቀየር የሚያስችሉ ሥራዎች ተሰርተዋል አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)፡፡ የፌዴራልና የክልል ተቋማት አመራሮች በተገኙበት 20ኛው…

በጤናው ዘርፍ የሚያጋጥሙ ተለዋዋጭ ተግዳሮቶችን ለመወጣት የሰው ሰራሽ አስተውሎት ወሳኝ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጤናው ዘርፍ የሚያጋጥሙ ተለዋዋጭ ተግዳሮቶችን ለመወጣትና የጤና ሥርዓቱን ለማጠናከር የሰው ሰራሽ አስተውሎትንና ዲጂታል ቴክኖሎጂዎችን አቅም መጠቀም ወሳኝ ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአፍሪካ ሕብረት የሰው ሰራሽ አስተውሎትና የዲጂታል ጤና ዘርፍ መሪ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአፍሪካ ሕብረት የሰው ሰራሽ አስተውሎት እና የዲጂታል ጤና ዘርፍ መሪ ሆነው ተሹመዋል፡፡ ሹመቱ የተሰጠው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በዘርፉ ላሳዩት አመራር እና ኢትዮጵያ በአህጉሩ የሰው ሰራሽ…

በቴክኖሎጂ የታገዘ የከርሰ ምድር ውሃ ፍለጋና አጠቃቀምን ለማጠናከር …

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዘመኑን የዋጁ የጂኦ ፊዚካል ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የከርሰ ምድር ውሃ ሀብትን በትክክል ለመለየትና ለመጠቀም እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ታመነ ኃይሉ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከጂቡቲ የውጭ ጉዳይና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጂቡቲ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር አብዱልቃድር ሁሴን ኦማር ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ ዛሬ ጠዋት ከፕሬዚዳንት…

በለውጡ የግብርና ሜካናይዜሽንን ለማስፋፋት በተከናወኑ ሥራዎች ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል – አቶ አዲሱ አረጋ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት የለውጥ ዓመታት ግብርናን ከባህላዊ አስተራረስ ወደ ሜካናይዜሽን ለማሸጋገር በርካታ ሥራዎች ተከናውነዋል አሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ፡፡ የ2018 በጀት ዓመት ሶስተኛው የ100 ቀናት እና የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ…

ተሻሽሎ የፀደቀው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ሴኪዩሪቲ አዋጅ ለአየር ትራንስፖርት ዕድገት…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተሻሽሎ የፀደቀው የኢትዮጵያ አቪዬሽን ሴኪዩሪቲ አዋጅ የአየር ትራንስፖርት ዕድገትን አንድ ደረጃ ከፍ ያደርጋል አለ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባካሄደው 15ኛ መደበኛ ስብሰባ የኢትዮጵያ አቪዬሽን…

ባለፉት ስምንት ዓመታት የተሰሩ ስራዎች ሀገርና ሕዝብን ተጠቃሚ ያደረጉ ናቸው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ስምንት ዓመታት በሁሉም ዘርፎች የተሰሩ የሪፎርም ስራዎች ሀገርና ሕዝብን ተጠቃሚ ያደረጉ ናቸው አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡…