Fana: At a Speed of Life!

ለተፈናቀሉ ወገኖችና ለወደሙ ተቋማት ከ110 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሃት ፈጽሞት በነበረው ወረራ ለተፈናቀሉ ዜጎቸና ውድመት ለደረሰባቸው የጤና ተቋማት ከ110 ሚሊየን ብር ባላይ የሚገመት ድጋፍ ማድረጉን የሰዎች ለሰዎች ግብረሰናይ ድርጅት አስታወቀ። በአሸባሪው ህወሃት ወረራ…

አሸባሪው ህወሓት በአፋር ኪልበቲ ረሱ በህጻናት፣ ሴቶችና አዛውንቶች ላይ የፈጸመውን የዘር ጭፍጨፋ የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በአፋር ክልል ኪልበቲ ረሱ በህጻናት፣ ሴቶችና አዛውንቶች ላይ የፈጸመውን የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋ የሚያወግዝ ሰልፍ በኤሊደአር ወረዳ ሀዩ ከተማ ተካሄደ። የሀዩ ከተማ ነዋሪዎች "ጁንታው በህጻናት፥ ሴቶችና…

በመኸር ከተዘራው ሰብል ከ90 በመቶ በላይ የሚሆነው ተሰብስቧል

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013/14 መኽር ከተዘራው ሰብል ውስጥ ከ90 በመቶ በላይ የሚሆነው መሰብሰቡን ግብርና ሚኒስቴር ገለጸ። የሚኒስቴሩ የግብርና ኤክስቴንሽን ዳይሬክተር ጀኔራል ገርማሜ ጋሩማ ለኢዜአ እንደገለጹት በ12 ነጥብ 9 ሚሊየን ሄክታር…

በዳያስፖራ አባላትና በሀገር ውስጥ ቡድኖች መካከል የወዳጅነት የእግር ኳስ ጨዋታ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዳያስፖራና በሀገር ውስጥ ቡድኖች መካከል "ስፖርታችን ለአብሮነታችን" በሚል መሪ ሀሳብ የወዳጅነት የእግር ኳስ ጨዋታ ተካሄደ፡፡ የቀድሞ የብሔራዊ ቡድንና የክለብ ተጫዋቾች የነበሩ ሀገራዊ ጥሪን ተቀብለው ወደ ሀገር ቤት…

ለአገው የፈረሰኞች ማኅበር 82ኛ ዓመት በዓል የተዘጋጀው የፓናል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ የሚከበረውን የአገው የፈረሰኞች ማኅበር 82ኛ ዓመት በዓል ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው የፓናል ውይይት በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ተካሄደ። በውይይቱ ከፌዴራል፣ ከክልል እና ከዞኑ አስተዳደር የክብር እንግዶች፣ የሀገር…

100 በጎ ፈቃደኛ የጤና ባለሙያዎች ለሕክምና ድጋፍ ወደ አማራ ክልል ተሰማሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው የማኅበረሰብ ክፍሎች የተለያዩ የሕክምና ድጋፎች ለመስጠት አንድ መቶ በጎ ፍቃደኛ የጤና ባለሙያዎች ወደ አማራ ክልል ተሰማሩ። የሕክምና ባለሙያዎቹ ከጥር 22 እስከ 29 ቀን 2014 በአማራ ክልል የሕክምና ምርመራ፣ ሕክምናና…

የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ደቡብ ዕዝ፣ የሜዳልያ አሰጣጥ መርሃ ግብር እያከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ደቡብ ዕዝ፣ ለአባላቱ የሜዳልያ አሰጣጥ መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት በወልድያ ከተማ እያከናወነ ነው። በመርሃ ግብሩ ላይ የአፋር ክልል ርእሰ መስተዳድር አወል አርባ፣ ምክትል ኤታማዦር ሹም ጀኔራል አበባው ታደሰ፣ የሃይማኖት…

ብሔራዊ መግባባት የብልጽግናችን ሞተር ነዉ – ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለምታደርገው የብልጽግና ጉዞ መሰረቱ ብሔራዊ መግባባት መሆኑን የሲዳማ ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። የክልል፣ የከተማ እና በተለያዩ እርከኖች ላይ ያሉ አመራሮች በሀገራዊ የሠላምና ፀጥታ ጉዳይ ላይ በሐዋሳ…

የጠ/ሚ ዐቢይ የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ጉብኝት የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ በሚጠናከርበት ጉዳዮች ላይ ለመምከር ያለመ ነው – የመንግስት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ጉብኝት የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት ይበልጥ በሚጠናከርበት ጉዳዮች ላይና በቀጣይ በተለያዩ መስኮች የሁለቱ ሀገራት ዘላቂ ጥቅም በሚረጋገጥበት ሁኔታ ላይ ለመምከር ያለመ መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን…

ማህበሩ በተዋልዶ ጤና ላይ ያተኮረ የ44 ሚሊየን ብር ፕሮጀክት እያከናወነ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተዋልዶ ጤና ላይ የሚተገበር የ44 ሚሊየን ብር ፕሮጀክትን እቅዶ እየሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ ማህበር ገለጸ። የማህበሩ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጌታቸው ሀብቴ ÷ በጦርነት ምክንያት ጉዳት በደረሰባቸው አካባቢዎች የሥነ ተዋልዶ ጤና ጉዳይ…