የሀገር ውስጥ ዜና 82ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር በዓል ተከበረ Melaku Gedif Jan 31, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 82ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር የምስረታ በዓል በእንጅባራ ከተማ በዛሬው ዕለት ተከብሯል። በዓሉ“ድልን በቻ ሳይሆን ጀግንነትንም እናወርሳለን!” በሚል መሪ ቃል ነው የተከበረው ፡፡ በበዓሉ የአማራ…
የሀገር ውስጥ ዜና የተፋሰስ ልማት ለግብርና እድገት መሠረት ነው – ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ Alemayehu Geremew Jan 31, 2022 0 የአዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፋሰስ ልማት ለግብርና እድገት መሠረት መሆኑን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ፥ የ2014 የተፋሰስ ልማት ሥራን በክልል ደረጃ በዳሌ ወረዳ ቃሊቴ ሲሚጣ ቀበሌ አስጀምረዋል፡፡ በሲዳማ ክልል በዘንድሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ለህብረቱ ጉባኤ አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል Mekoya Hailemariam Jan 30, 2022 0 የአዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በ35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤና በ40ኛው የአስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል። ዛሬም የዚምባብዌ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ፍሬድሪክ ሻቫ እና የሳዖቶሜና ፒሪንሲፔ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን 5 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ የእንሰሳት መኖ በድርቅ ለተጎዱ የኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች ድጋፍ አደረገ Mekoya Hailemariam Jan 30, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ግምቱ 5 ሚሊዮን ብር የሆነ የእንሰሳት መኖ በድርቅ ለተጎዱ የኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች ድጋፍ አደረገ። የእንስሳት መኖ ድጋፉ ከዞኑ አርሶ አደሮች የተሰባሰበ መሆኑን የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ሲሳይ ወልደአማኑኤል ለፋና…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ የጀግንነት ምንጭ ለሆኑ የሠራዊት አባላት እውቅና መስጠት የሀገር ኩራት ነው -ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ Meseret Demissu Jan 30, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “አሸባሪው የህውሃት ቡድንን በመደመሰስ ጀብዱ የፈጸሙ የኢትዮጵያ የጀግንነት ምንጭ ለሆኑ የሠራዊት አባላት የሜዳልያ ሽልማት መስጠት የሀገር ኩራት ነው” ሲሉ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። የማዕከላዊ ዕዝ በተሰለፈባቸው አውደ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔዎችን አሳለፈ Meseret Demissu Jan 30, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳለፈ። የክልሉ መንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኀላፊ ግዛቸው ሙሉነህ እንዳስታወቁት፥ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት…
የዜና ቪዲዮዎች የጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ጉብኝትን አስመልክቶ ከዶ/ር ለገሰ ቱሉ ጋር የተደረገ ቆይታ Meseret Demissu Jan 30, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=xdMQlv9PP3Y
የዜና ቪዲዮዎች ‘’የተባበሩት አረብ ኢምሬቶችና የኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ግንኙነቱ የህዝብ ተጠቃሚነትን የፈጠረ ነው’’ – አምባሳደር ሱሌማን ደደፎ Meseret Demissu Jan 30, 2022 0 https://www.youtube.com/watch?v=Z8BG8bVCP94
የሀገር ውስጥ ዜና የመጀመሪያው የሶማሌ ክልል የሸበሌ ባንክ የምስረታ ሥነ ስርዓት ተካሄደ Meseret Demissu Jan 30, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የሶማሌ ክልል የሸበሌ ባንክ የምስረታ ሥነ ስርዓት በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ፡፡ የሶማሌ ክልል አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም የሆነው "ሄሎው ካሽ " በ2013 ዓ.ም ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባገኘው እውቅና መሰረት ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና ርእሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ በሆሳዕና ከተማ ግንባታቸው ለሚከናወኑ ተቋማት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ Meseret Demissu Jan 30, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ በሆሳዕና ከተማ ግንባታቸው የሚከናወን የልዩ ልዩ የመሰረተ ልማት ተቋማት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ፡፡ በሆሳዕና ከተማ በነበራቸው ፕሮግራም በከተማው ለሚገነቡ የመሰረተ ልማት…