Fana: At a Speed of Life!

82ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር በዓል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 82ኛው የአገው ፈረሰኞች ማህበር የምስረታ በዓል በእንጅባራ ከተማ በዛሬው ዕለት ተከብሯል።   በዓሉ“ድልን በቻ ሳይሆን ጀግንነትንም እናወርሳለን!” በሚል መሪ ቃል ነው የተከበረው ፡፡   በበዓሉ የአማራ…

የተፋሰስ ልማት ለግብርና እድገት መሠረት ነው – ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ

የአዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የተፋሰስ ልማት ለግብርና እድገት መሠረት መሆኑን የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ፥ የ2014 የተፋሰስ ልማት ሥራን በክልል ደረጃ በዳሌ ወረዳ ቃሊቴ ሲሚጣ ቀበሌ አስጀምረዋል፡፡ በሲዳማ ክልል በዘንድሮ…

የአፍሪካ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ለህብረቱ ጉባኤ አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል

የአዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በ35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤና በ40ኛው የአስፈፃሚ ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል። ዛሬም የዚምባብዌ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ፍሬድሪክ ሻቫ እና የሳዖቶሜና ፒሪንሲፔ…

በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን 5 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ የእንሰሳት መኖ በድርቅ ለተጎዱ የኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ግምቱ 5 ሚሊዮን ብር የሆነ የእንሰሳት መኖ በድርቅ ለተጎዱ የኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች ድጋፍ አደረገ። የእንስሳት መኖ ድጋፉ ከዞኑ አርሶ አደሮች የተሰባሰበ መሆኑን የዞኑ ምክትል አስተዳዳሪ አቶ ሲሳይ ወልደአማኑኤል ለፋና…

የኢትዮጵያ የጀግንነት ምንጭ ለሆኑ የሠራዊት አባላት እውቅና መስጠት የሀገር ኩራት ነው -ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “አሸባሪው የህውሃት ቡድንን በመደመሰስ ጀብዱ የፈጸሙ የኢትዮጵያ የጀግንነት ምንጭ ለሆኑ የሠራዊት አባላት የሜዳልያ ሽልማት መስጠት የሀገር ኩራት ነው” ሲሉ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። የማዕከላዊ ዕዝ በተሰለፈባቸው አውደ…

የአማራ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ በልዩ ልዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳለፈ። የክልሉ መንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኀላፊ ግዛቸው ሙሉነህ እንዳስታወቁት፥ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት…

የመጀመሪያው የሶማሌ ክልል የሸበሌ ባንክ የምስረታ ሥነ ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የሶማሌ ክልል የሸበሌ ባንክ የምስረታ ሥነ ስርዓት በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ፡፡ የሶማሌ ክልል አነስተኛ የፋይናንስ ተቋም የሆነው "ሄሎው ካሽ " በ2013 ዓ.ም ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ባገኘው እውቅና መሰረት ወደ…

ርእሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ በሆሳዕና ከተማ ግንባታቸው ለሚከናወኑ ተቋማት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ በሆሳዕና ከተማ ግንባታቸው የሚከናወን የልዩ ልዩ የመሰረተ ልማት ተቋማት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጡ፡፡ በሆሳዕና ከተማ በነበራቸው ፕሮግራም በከተማው ለሚገነቡ የመሰረተ ልማት…