Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ዓለም አቀፍ የሰላም፣ የአብሮነትና የልማት ጉባኤ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሦስተኛው ዓለም አቀፍ የሰላም፣ የአብሮነትና የልማት ጉባኤ ግንቦት 5 እና 6 ቀን 2017 ዓ.ም በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስታወቀ። የጉባኤው ጠቅላይ ጸሃፊ ሊቀ ትጉሃን ቀሲስ ታጋይ ታደለ እንደገለጹት፤…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ማህበረሰብ አባላት ምስጋና አቅርበዋል። “ሰብዓዊነትን እናጽና” በሚል መሪ ሀሳብ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ78ኛ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ67ኛ ጊዜ የዓለም ቀይ መስቀልና ቀይ ጨረቃ ቀን…

ሐዋሳ ከተማ ድሬዳዋ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ28ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሐዋሳ ከተማ ድሬዳዋ ከተማን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የሐዋሳ ከተማን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ታፈሰ ሰለሞን በመጀመሪያው አጋማሽ ከመረብ አሳርፏል፡፡ ሐዋሳ ከተማ ወደ ድል ሲመለስ…

በኦሮሚያ ክልል በ2017/18 የመኸር ወቅት ከ360 ሚሊየን በላይ ኩንታል ምርት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017/18 የምርት ዘመን በሰብል ከሚሸፈነው ከ11 ሚሊየን ሔክታር በላይ መሬት ከ360 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት እንደሚጠበቅ የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ ጌቱ ገመቹ ገለጹ፡፡ በክልል ደረጃ በአርሲ ዞን ሄጦሳ ወረዳ ሻቂ ሸረራ ቀበሌ…

የኢትዮጵያን የባሕር በር ጥያቄ የመግፋት ሙከራ ዓለም አቀፍ ሕጎችን ይጻረራል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን የባሕር በር ጥያቄ የመግፋትና በር የመዝጋት ሙከራዎች ዓለም አቀፍ ሕጎችን የሚጻረሩ መሆናቸው ተመላከተ፡፡ በተለይም አንዳንድ ሀገራት በቀይ ባሕር ጉዳይ እያራመዱት ያለው በር የመዝጋት አካሄድ ዓለም አቀፍ ሕግን እንደሚጻረር የዓለም…

የኦሮሚያ ክልል የባህል ስብራትን ለመጠገን በትኩረት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ከባህል ጋር በተያያዘ ያጋጠሙ ስብራትን ለመጠገን በትኩረት እየሰራ መሆኑን አስታውቋል። የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የባህል ተሀድሶ ላይ ትኩረቱን ያደረገ ስልጠና ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች እየሰጠ ይገኛል። በስልጠና መድረኩ…

ሰብአዊ ድጋፍን በራስ አቅም በማሟላት ለልጆቻችን ተረጂነትን ሳይሆን ሀብት ማውረስ ይገባናል – አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰብአዊ ድጋፍን በራስ አቅም በማሟላት ለልጆቻችን ተረጂነትን ሳይሆን ሀብት ማውረስ ይገባናል ሲሉ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡ ከፋና ፖድካስት ጋር ቆይታ ያደረጉት ኮሚሽነሩ፤ ኢትዮጵያ…

ከ10 ነጥብ 7 ሚሊየን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ገብቶ እየተከፋፈለ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ10 ሚሊየን 729 ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጉዞ በኅብረት ሥራ ማኅበራት አማካይነት ለአርሶና ከፊል አርብቶ አደሮች እየተከፋፈለ መሆኑ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የኮሙኒኬሽን እና ማኅበራዊ…

ሀገር በቀል ዕውቀቶች ተጠብቀው እንዲቆዩ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል እውቀቶችን በመመዝገብ በህግ አግባብ ተጠብቀው እንዲቆዩ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ሀገር በቀል ዕውቀቶችን እና የቱሪዝም አቅምን ለዘላቂ ልማት ለመጠቀም የሚያስችል የምክክር መድረክ…

የእንሥሣት ወጪ ንግድን ለማሳደግ የተሰራው ሥራ ውጤት እያመጣ ነው – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የእንሥሣት ወጪ ንግድን ለማሳደግ የምታከናውነው ተግባር ውጤት እያመጣ መሆኑን የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ። ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያን ጨምሮ በመንግስት የተወሰዱ ርምጃዎች በዘርፉ…