Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በሩሲያ የድል በዓል ላይ ለመታደም ሞስኮ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በነገው ዕለት በሚከበረው 80ኛው የሩሲያ የድል በዓል ላይ ለመታደም ዛሬ ማለዳ ሞስኮ ገብተዋል። ፕሬዚዳንት ታዬ ሞስኮ ሲደርሱ በሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊ አናቶሊ ባሽኪን አቀባበል…

የተፈጥሮና ሰው ሠራሽ ማዳበሪያን ቀላቅሎ መጠቀም ምርታማነት እንደሚያሳድግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣዩ የመኸር ወቅት የተፈጥሮ ማዳበሪያን ከሰው ሠራሽ ማዳበሪያ ጋር ቀላቅሎ በመጠቀም ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ እንደሚገባ ግብርና ሚኒስቴር አስገንዝቧል፡፡ በሚኒስቴሩ የአፈር ሃብት ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ሊሬ አብዬ እንዳሉት፤ የተፈጥሮ…

በመዲናዋ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ይሰጣል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ እንደሚሰጥ የከተማ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታወቀ። የክትባት ዘመቻው ከግንቦት 6 እስከ 15 ቀን 2017 ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑ ተገልጿል። የጤና ቢሮው ለፋና ሚዲያ…

ማንቼስተር ዩናይትድ ከአትሌቲክ ቢልባኦ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዩሮፓ ሊግ ግማሽ ፍፃሜ የመልስ ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ምሽት 4 ሠዓት ላይ አትሌቲክ ቢልባኦን ያስተናግዳል። በመጀመሪያው ዙር ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ ወደ ስፔን አቅንቶ 3 ለ 0 በሆነ ውጤት ማሸነፉ ይታወሳል።…

የኢንዱስትሪ ዘርፍ ስኬታማ የልማት አፈጻጸሙን እንዲቀጥል የሚሠራው ሥራ ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪው ዘርፍ የኢኮኖሚ ሽግግር እንዲያመጣና የልማት ጉዞውን በስኬት እንዲያጠናቅቅ ለማድረግ ፖሊሲና ስትራቴጂ ተነድፎ በውጤታማ ሁኔታ እየተከናወነ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…

ከ4 ቢሊየን ብር በላይ የገበያ ትስስር የተፈጠረበት ኤክስፖ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ከ4 ቢሊየን ብር በላይ የገበያ ትስስር መፈጠሩን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ በሦስተኛው የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ ማጠቃለያ መርሐ ግብር ላይ ባደረጉት ንግግር ማምረት የህልውና አጀንዳ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከኳታር ንጉስ የተላከላቸውን መልዕክት ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኳታር ንጉስ ግርማዊ ሼኽ ታሚም አል ታኒ የተላከላቸውን መልዕክት መቀበላቸውን ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፤ ዛሬ ከሰዓት በኋላ ከኳታር ንጉስ ግርማዊ ሼኽ ታሚም…

ወላይታ ድቻ አርባምንጭ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ28ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ወላይታ ድቻ አርባምንጭ ከተማን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የወላይታ ድቻን የማሸነፊያ ግቦች ሙሉቀን አዲሱ እና ካርሎስ ዳምጠው ሲያስቆጥሩ፤ የአርባምንጭ ከተማን ብቸኛ ጎል አህመድ ሁሴን…

መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በቋሚነት ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በቋሚነት ለማህበረሰቡ ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል መሆኑን የሚዲያ ባለሙያዎች ገለጹ፡፡ በአንድ ጣራ ስር ሙሉ በሙሉ የዲጂታል ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የተለያዩ የመንግስት አገልግሎቶችን የሚሰጠው መሶብ…

የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ያሰባሰባቸውን አጀንዳዎች ለኮሚሽኑ አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ለሀገራዊ ምክክሩ ግብአት የሚሆኑ አጀንዳዎችን አሰባስቦ ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስረክቧል። የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ (ፕ/ር) አጀንዳዎቹን ከፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ወ/ሮ አስካለ ለማ ተረክበዋል።…