በማሕበረሰብ አቀፍ ንቅናቄ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን እንቦጭ አረምን የማስወገድ ሥራ እየተከናወነ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እንቦጭ አረምን ለማስወገድ ያለመ ማኅበረሰብ አቀፍ ንቅናቄ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምዕራብ ደምቢያ፣ ምሥራቅ ደምቢያ፣ ጎንደር ዙሪያ እና ጣቁሳ ወረዳ አዋሳኝ ቀበሌዎች ተጀመረ፡፡
በንቅናቄው እየተሳተፉ ያሉ የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች እንዳሉት፤ ጣና…