Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ባለድርሻ አካላት ወጣት ፈጣሪዎችን እንዲያበረታቱ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ወጣት ፈጣሪዎች የማምረት አቅማቸውን ያሳድጉ ዘንድ የንግዱ ማሕበረሰብን ጨምሮ ባለድርሻ አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ፡፡ እራስን የመቻል እና ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ዕቃዎች በተተኪ ምርት…

አቶ ኦርዲን ረመዳንን በመደጋገፍ ማሳለፍ እንደሚገባ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁን የረመዳን ወር እርስበርስ በመደጋገፍ በጎ ተግባራትን በማከናወን ማሳለፍ እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለፁ። አቶ ኦርዲን ታላቁን የረመዳን ወር በማስመልከት በዝቅተኛ የኢኮኖሚ ደረጃ ለሚገኙ ወገኖች ማማዕድ…

ኢትዮጵያ እና አልጀሪያ በኢነርጂ ዘርፍ በትብብር መሥራት እንደሚፈልጉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የአልጀሪያ ኢነርጂ፣ ማዕድንና ታዳሽ ኢነርጂ ሚኒስትር መሐመድ አርካብ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያና አልጀሪያ በቀጣናዊ፣ አህጉራዊ እና ዓለም…

ዴንማርክ ለኢትዮጵያ ገበያ ተኮር እርሻ ልማት ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በገበያ ተኮር ኩታ ገጠም እርሻ ልማት ፕሮግራም ዙሪያ በኢትዮጵያ ከዴንማርክ አምባሳደር ሱን ክሮግስትራፕ ጋር ተወያይተዋል፡፡ የልማት ፕሮግራሙ የመጀመሪያ ዙር ትግበራ በዴንማርክ መንግስት ድጋፍ በግብርና…

የአፍሪካ ህብረት በሶማሊያ ዘላቂ ሰላም ለማስፈን የሚደረገውን ጥረት እንደሚደግፍ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት በሶማሊያ ሰላም፣ መረጋጋት እና ልማት እንዲኖር የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ ቁርጠኛ መሆኑን አረጋገጠ፡፡ በሶማሊያ የሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት አዲሱ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሞሀመድ አሊ ዩሱፍ …

 ኢትዮጵያ በዓለም ንግድ ድርጅት ስብሰባ ከ19 ሀገራትና ከዓለም ባንክ ድጋፍ ማግኘቷ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በ5ኛው የዓለም ንግድ ድርጅት ስብሰባ ከ19 ሀገራትና ከዓለም ባንክ ድጋፍ ማግኘቷን የንግድ እና ቀጣናዊ ትሥስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገልጸዋል። ሚኒስትሩ በ5ኛው የዓለም ንግድ ድርጅት ስብሰባ ላይ ኢትዮጵያ ያከናወነቻቸውን…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን የተፈጥሮ ጥበቃ በልዩ ትኩረት እየተሠራ መሆኑን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተፈጥሮ ጥበቃ በልዩ ትኩረት እየተሠራ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አስታወቁ፡፡ በደቡብ ወሎ ዞን አርጎባ ልዩ ወረዳ፣ ቃሉ፣ ደሴ ዙሪያ እና ለጋምቦ ወረዳዎች ለተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ተግባር ከችግኝ ማፍላት ጀምሮ በትኩረት…

በትምህርት ጥራት የታዩ ጉድለቶችን ለማስተካከል የመምህራን አቅም ማጎልበት ይገባል- እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትምህርት ጥራት የታዩ ጉድለቶችን ለማስተካከል የመምህራን አቅም ማጎልበት እንደሚገባ የማዕካለዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለፁ፡፡ የክልሉ የትምህርት፣ የጤና፣ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት፣ የሳይንስና…

ከኢንዱስትሪዎች የሚወጣ ፈሳሽ ቆሻሻን ለመቆጣጠር የሚያስችል ዲጂታል ሥርዓት ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዳማ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ከኢንዱስትሪዎች የሚወጣ ፈሳሽ ቆሻሻን በዘመናዊ መንገድ ለመቆጣጠር የሚያስችል ዲጂታል ሥርዓት ሥራ አስጀምሯል፡፡ የዲጂታል ሥርዓቱ የአገልግሎት አሰጣጡን ለማቀላጠፍ እንደሚያግዝ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና…

እስከ አሁን ከ836 ሺህ 253 ሜትሪክ ቶን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጓዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እስከ ትናንት ድረስ 964 ሺህ 118 ነጥብ 1 ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያ ጅቡቲ ወደብ መድረሱን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ከዚህ ውስጥም 836 ሺህ 253 ነጥብ 2 ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ…