ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ባለድርሻ አካላት ወጣት ፈጣሪዎችን እንዲያበረታቱ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ወጣት ፈጣሪዎች የማምረት አቅማቸውን ያሳድጉ ዘንድ የንግዱ ማሕበረሰብን ጨምሮ ባለድርሻ አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ፡፡
እራስን የመቻል እና ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ዕቃዎች በተተኪ ምርት…