Fana: At a Speed of Life!

አቶ አወል አርባ ለብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚዳንቶች የደስታ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ)የአፋር ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ሆነው በድጋሚ ለተመረጡት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ለተመረጡት የደስታ መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በመልዕክታቸው የብልጽግና…

ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ለብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት የደስታ መግለጫ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የብልፅግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ሆነው በድጋሚ መመረጣቸውን ምክንያት በማድረግ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል። በተጨማሪም ርዕሰ…

አርሰናል ማንቼስተር ሲቲን 5 ለ 1 አሸንፏል

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ24ኛ ሣምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል በኤምሬትስ ስታዲየም ማንቼስተር ሲቲን 5 ለ 1 ረትቷል፡፡ የመድፈኞቹን ግቦች ኦዴጋርድ፣ ፓርቴ፣ ሌዊስ ስኬሊ፣ ሀቨርትዝ እና ንዋኔሪ ከመረብ ማሳረፍ ችለዋል፡፡ የውኃ ሰማያዊዎቹን ከሽንፈት…

ፕሬዚዳንት ታዬ ለብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንትና ምክትል ፕሬዚዳንቶች የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ለብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ምክትል ፕሬዚዳንቶች አቶ ተመስገን ጥሩነህና አቶ አደም ፋራህ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት…

የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ምርጫ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ምክር ቤት አባላት ምርጫ በግልፅ፣ አሳታፊና ዴሞክራሲያዊ መንገድ እየተከናወነ መሆኑን የፓርቲው የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ። ብልፅግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባኤውን ከጥር 23 ቀን…

ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ለብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ሆነው በድጋሚ መመረጣቸውን ተከትሎ የእንኳን ደስ አለዎት መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የብልጽግና ፓርቲ ሁለተኛ መደበኛ ጉባዔ ዐቢይ አሕመድን…

2ኛው ዙር ዓለም አቀፍ የቁርአንና የአዛን ውድድር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ የቆየው 2ኛው ዙር ዓለም አቀፍ የቁርአንና የአዛን ውድድር ተጠናቀቀ፡፡ ውድድሩ የተካሄደው በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የበላይ ጠባቂነት እና በዘይድ ኢብኑ ሳቢት የቁርአን ማኅበር አዘጋጅነት መሆኑ…

የኢትዮጵያን የልዕልና ጉዞ እናሳካዋለን – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን የልዕልና ጉዞ እናሳካዋለን ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ፥ ብልፅግና ፓርቲ የጠራ ሃሳቡንና ትክክለኛ…

ማንቼስተር ዩናይትድ ፓትሪክ ዶርጉን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ወጣቱን ተከላካይ ፓትሪክ ዶርጉን ከጣሊያኑ ክለብ ሊቼ በ35 ሚሊየን ዩሮ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ የ20 ዓመቱ ዴንማርካዊ ተከላካይ በዩናይትድ እስከ ፈረንጆቹ 2030 የሚያቆየውን ውል ፈርሟል። በሌላ የዝውውር መረጃ…

በአማራ ክልል ከ5 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር በላይ ያስመዘገቡ ኢንቨስተሮች የማዕድን ዘርፍ ፈቃድ ወሰዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ 5 ቢሊየን 409 ሚሊየን 611 ሺህ 136 ብር ካፒታል ያስመዘገቡ ኢንቨስተሮች በማዕድን ዘርፍ ፈቃድ መውሰዳቸውን የአማራ ክልል ማዕድን ሀብት ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ 4 ቢሊየን 275 ሚሊየን 189 ሺህ…