Fana: At a Speed of Life!

የምስራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባህል ፌስቲቫል የቀጣናውን ሀገራት ትስስር ያጠናክራል – ሚኒስትሮች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባህል ፌስቲቫል የቀጣናውን ሀገራት ትስስር ለማጠናከር የላቀ ሚና እንዳለው የአፍሪካ ሀገራት ባህልና ስፖርት ሚኒስትሮች ገለጹ። 2ኛው የምስራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባህል ፌስቲቫል "ጥበብና ባህል ለቀጣናዊ ትብብር"…

የቻይና ባለሀብቶች በተለያዩ አማራጮች ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ከሆኑት ቼን ሀይ ጋር በሁለትዮሽ የሥራ ስምምነት ላይ በአርባምንጭ ከተማ ተወያይተዋል፡፡ በዚሁ ወቅት ርዕሰ መሥተዳድሩ እንዳሉት፤ በክልሉ በርካታ የቻይና…

ፊንላንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የንግድ ትሥሥር ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው በኢትዮጵያ የፊንላንድ አምባሳደር ሄሌና አይራክሲነን እና የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚሁ ወቅትም፥ ፊንላንድ በተለይም በትምህርት ዘርፍ ለኢትዮጵያ ለምታደርገው ድጋፍ ሚኒስትር…

በመዲናዋ የደንብ ልብስ መለያን አስመስለው በመልበስ ሕዝቡን ሲያሳስቱ ነበር የተባሉ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደንብ ማስከበር ባለስልጣን የቀድሞ ዩኒፎርምን አስመስለው በመልበስ ሕዝቡን ሲያሳስቱ ነበር የተባሉ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ሸጋው ጫኔ አንለይ፣ መሃመድ ሀምዛ ያሲን፣…

አቶ አሻድሊ ሃሰን ከክልሉ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን አዲስ ከተደራጀው የክልሉ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲ የሥራ አስፈጻሚ አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በክልሉ የተጀመረውን የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ሒደት ለማጠናከር በሚከናወኑ…

ሁለት ዘመናዊ ጀልባዎች ከጅቡቲ ወደብ ወደ ሀገር ቤት እየተጓጓዙ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ የተገዙ ሁለት ዘመናዊ ጀልባዎች በተሸከርካሪ ተጭነው ከጅቡቲ ወደብ ወደ ሀገር ቤት እየተጓጓዙ ነው፡፡ አንደኛዋ ጀልባ "ጣና ነሽ - ሁለት" ስትሆን፤ ዘመናዊ መሆኗ እና ለሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት…

በ1 ሺህ 500 ሜትር ጉዳፍ ጸጋይና ድርቤ ወልተጂ ለፍጻሜ አለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ20ኛው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር ጉዳፍ ጸጋይና ድርቤ ወልተጂ ለፍጻሜ አለፉ፡፡ በቻይና ናንጂንግ እየተካሄደ በሚገኘው ሻምፒዮና፥ኢትዮጵያውያን አትሌቶች የተሳተፉበት የሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር ግማሽ…

የቲቢ በሽታን ለመከላከል በትኩረት እየተሠራ ነው- ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁሉ አቀፍ የሕብረተሰብ ጤና ችግር የሆነውን የቲቢ በሽታ ለመከላከልና ለመግታት በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ደረጄ ዱጉማ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ‎ 19 ኛው ዓመታዊ የቲቢ ምርምር ጉባዔ እና የ2017 ዓ.ም የዓለም የቲቢ ቀን…

የፌዴራል መንግሥት ለትግራይ ክልል የላካቸው የእርሻ ትራክተሮች ለዞኖች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል መንግሥት የላካቸውን 85 የእርሻ ትራክተሮች ዛሬ ለዞኖች ማስረከቡን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አሥተዳደር የእርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ኢያሱ አብረሃ (ዶ/ር) በርክክቡ ወቅት እንዳሉት፤ በዘመናዊ የግብርና አሠራር…

በሶማሌ ክልል 20 ሚሊየን ኩንታል ምርት መሰብሰቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል በተለያየ ሰብል ከለማ 730 ሺህ ሔክታር 20 ሚሊየን ኩንታል ምርት መገኘቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አሕመድ ኑር አስታወቁ፡፡ 1 ሚሊየን 31 ሺህ ሔክታር በዘር ለመሸፈን ታቅዶ 970 ሺህ ሔክታር ማልማት መቻሉን…