ኢትዮጵያ ከኳታር ጋር ለሕዝቦች የጋራ ተጠቃሚነት በቁርጠኝነት መስራቷን ትቀጥላለች – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከኳታር ጋር ለሕዝቦች የጋራ ተጠቃሚነትና ለቀጣናዊ መረጋጋት በቁርጠኝነት መስራቷን ትቀጥላለች አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡
አቶ…