አቶ አሻድሊ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብሩ ሕብረተሰቡ በነቂስ እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፊታችን ዓርብ በአንድ ጀምበር በሚከናወነው ሀገር አቀፍ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሀ-ግብር ሁሉም የሕብረተሰብ ክፍል በንቃት እንዲሳተፍ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሀሰን ጥሪ አቀረቡ።
ነሐሴ 17 ቀን 2016 ዓ.ም ለሀገራችን…