Fana: At a Speed of Life!

አዲስ አበባ በየዕለቱ ለውጥ እያሳየች ነው – የዴንማርክ አምባሳደር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ውብ ገጽታ የሚያላብሷትን ለውጦች በየዕለቱ እያስመዘገበች ነው ሲሉ በኢትዮጵያ የዴንማርክ ዕጩ አምባሳደር ሱኔ ክሮግስትሮፕ ገለጹ። ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር ያሳየችውን ቁርጠኝነት÷ ጽዱና ምቹ የመኖሪያ አካባቢ እውን…

አሜሪካ እስራኤል እና ሂዝቦላን ለማሸማገል ልዩ መልዕክተኛዋን ወደ ቤሩት ላከች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ የአሜሪካ ልዩ መልዕክተኛ አሞስ ሆችስቴይን እስራኤል እና ሂዝቦላ የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲያደርጉ ለማሸማገል ቤሩት ገብተዋል፡፡ ልዩ መልዕክተኛው በቤሩት ቆይታቸው የሁለቱን ተፋላሚ ሃይሎች ባለስልጣናት እንደሚኒጋግሩ ይጠበቃል፡፡…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ ጎንደር ከተማ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ከፍተኛ የፌደራል እና የአማራ ክልል አመራሮች ጎንደር ከተማ ገቡ፡፡ ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን በተጨማሪ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና…

አሜሪካ ለኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ሂደት መሳካት ድጋፍ እንደምታደርግ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ኢትዮጵያ እያካሄደች ያለውን የምክክር ሂደት እንደምታደንቅና ለሂደቱ መሳካት ድጋፍ እንደምታደርግ ገለፀች፡፡ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ምክትል ረዳት ፀሃፊ ቪንሴንት ስፔራ ጋር…

በኦሮሚያ ክልል ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ጸጥታና አስተዳደር ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ምክትል ሃላፊ ጄነራል አበበ ገረሱ÷ በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች የነበረው የጸጥታ ችግር ከጊዜ ወደ ጊዜ መሻሻል እያሳየ…

በመርካቶ ህጋዊ ግብይት እንዲደረግ ቁጥጥር እያደረግን ነው-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በመርካቶ ህጋዊ ግብይት እንዲደረግና ለግብይቱ ነጋዴው ደረሰኝ እንዲቆርጥ ቁጥጥር እና ክትትል እያደረግን ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አስገነዘቡ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከግብር እና ደረሰኝ መቁረጥ ጋር በተያያዘ ከምክር…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ሹመቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጽድቋል ። የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የተሿሚዎቹን የትምህርት ደረጃ እና የስራ ልምድ ለምክር ቤቱ ያቀረቡ ሲሆን ፥ ምክር ቤቱም ሹመቱን በሙሉ ድምጽ አጽድቆታል ። በዚህም ፡-…

ጉባዔውን በመጠቀም ላኪዎች የውጭ ምንዛሪ ግኝትን እንዲያሳድጉ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የጥራጥሬ ሰብሎችና ቅባት እህሎች ጉባዔን በመጠቀም ላኪዎች የውጭ ምንዛሪ ግኝትን እንዲያሳድጉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ጥሪ አቀረቡ፡፡ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፥ በኢትዮጵያ…

የብልፅግና ፓርቲ የሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና…

ኢትዮጵያ የመጨረሻ የምድብ ማጣሪያ ጨዋታዋን ዛሬ ታደርጋለች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2025 የሞሮኮ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ የምድብ ጨዋታ ኢትዮጵያ ኮንጎ ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክን ትገጥማለች፡፡ ጨዋታው ምሽት 1 ሠዓት ላይ ኬንሻሳ በሚገኘው ስታድ ደ ማርትየርስ ስታዲየም ይደረጋል መባሉን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን መረጃ…