Fana: At a Speed of Life!

ለባለሃብቶች ምቹ ሁኔታን በመፍጠር ኢንቨስት እንዲያደርጉ መጋበዝ ይገባል – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢንቨስተሮች ምቹ ሁኔታ በመፍጠር ኢንቨስት እንዲያደርጉ በመጋበዝ እንክብካቤ ሊደረግላቸው እንደሚገባ የአፋር ክልል ርእሰ መስተዳድር አወል አርባ ገለፁ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ገቢ ረሱ ዞን ገለዓሉ ወረዳ  በ500 ሄክታር…

የሕዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመፍታት በትኩረት ይሰራል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝቡን የልማት እና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመፍታት በትኩረት እንደሚሰራ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት የ2017 የስራ ዘመን አንደኛ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም መገምገም ጀምሯል።…

ኢትዮጵያ ከተመድ የወንጀልና አደገኛ ዕፅ መከላከል ጽ/ቤት ጋር በትብብር ለመስራት ቁርጠኝነቷን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) የወንጀል እና አደገኛ ዕፅ መከላከል ጽ/ቤት ጋር በትብብር ለመስራት ያላትን ቁርጠኝነት ገለጸች። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ አዲስ ከተሾሙት የተመድ የወንጀል እና አደገኛ…

በኢትዮጵያና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች መካከል ያለውን ግንኙነት በይበልጥ ለማሳደግ ከስምምነት ተደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና የተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች መካከል ያለውን የኢንቨስትመንት እና ንግድ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ማድረስ የሚያስችል አሠራር ለመመስረት ከስምምነት ተደረሰ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) በተባበሩት ዓረብ ኤምሬቶች…

እስራኤል በፈጸመችው የአየር ጥቃት የ37 ንጹሃን ሕይወት አልፏል- ሊባኖስ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል ትናንትና እና ዛሬ በተለያዩ አካባቢዎች በፈጸመችው የአየር ጥቃት የ37 ዜጎቿ ሕይወት ማለፉን ሊባኖስ አስታውቃለች፡፡ ጥቃቱ የተፈጸመው በሰዎች የመኖሪያ ሕንጻ ላይ መሆኑን የገለጸችው ሊባኖስ÷ “ድርጊቱ ንጹሃንን ዒላማ ያደረገ ነው” ስትል…

ዋሊያዎቹ የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታቸውን ከሁለት ሳምንት በኋላ ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንበ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ አምስተኛ እና ሥድስተኛ የምድብ ጨዋታዎቹን ያደርጋል፡፡ በወጣው መርሐ-ግብር መሠረትም ዋሊያዎቹ ሕዳር 7 ቀን 2017 ዓ.ም ከታንዛኒያ አቻቸው ጋር እንደሚጫወቱ የኢትዮጵያ እግር ኳስ…

ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነቷን ለማረጋገጥ በትክክለኛ ጎዳና ላይ ናት- ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የምግብ ሉዓላዊነቷን ለማረጋገጥ በትክክለኛ ጎዳና ላይ ትገኛለች ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ተናገሩ። በኢትዮጵያ እየተካሄደ የሚገኘው "ከረሃብ ነፃ ዓለም" ጉባዔ ጠቃሚ ግብዓቶች የተገኙበት እንደነበርም ተናግረዋል። በጉባዔው…

ዓለም ባንክ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን የመሠረተ-ልማት አጋርነት እንደሚያስቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ባንክ ከኢትዮጵያ ጋር በቀጣይ በዘላቂ የከተማ እና መሠረተ-ልማት አጋርነቱን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ የከተማና መሠረተ-ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ደቡብ ሱዳን እና ሱዳን ቀጣናዊ ዳይሬክተር ሜሪዬ…

ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊልያም ሩቶ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማኅበራዊ ትስስር…