የሀገር ውስጥ ዜና ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የዓድዋ ድል ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ ምስረታን አበሠሩ Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓድዋ ድል ማይክሮ ፋይናንስ አክሲዮን ማህበር የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በተገኙበት በይፋ ተመስርቷል። ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በዚህ ወቅት÷ከ2002 ዓ.ም ጀምሮ አክሲዮን ማህበር እንዲቋቋም ጥረት ሲደረግ…
Uncategorized ለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ከ7 ሚሊየን ኩንታል በላይ ሲሚንቶ ለገበያ አቀረበ Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ ፋብሪካ ወደ ስራ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ እስካሁን 7 ሚሊየን ኩንታል ሲሚንቶ ለገበያ ማቅረቡን አስታውቋል፡፡ ፋብሪካው የገበያ ተደራሽነቱን ለማስፋትና በኮንስትራክሽን ዘርፍ ያለውን ተቀራርቦ የመስራት ባሕል ለማሳደግ ከዘርፉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ቡና እና ሀዋሳ ከተማ አቻ ተለያዩ Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ22ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና እና ሀዋሳ ከተማ ያለ ምንም ግብ በአቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ በሊጉ ከሶስት ተከታታይ ድል በኃላ ጨዋታቸውን በአቻ ውጤት ያጠናቀቁት ቡናማዎቹ በ33 ነጥብ 2ኛ ደረጃ ላይ…
ስፓርት በሊዝበን ግማሽ ማራቶን አትሌት ፅጌ ገብረሰላማ አሸነፈች Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዛሬው ዕለት በፖርቹጋል ሊዝበን ከተማ በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ፅጌ ገብረሰላማ አሸንፋለች፡፡ አትሌት ፅጌ ርቀቱን 1 ሰዓት 4 ደቂቃ ከ21 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል 329 ኪሎ ሜትር የመንገድ ግንባታ ተከናወነ Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የመንገድ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ከመቼውም ጊዜ በላይ ትኩረት መሰጠቱን የክልሉ መንገድ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የአማራ ክልል መንገድ ቢሮ ከዞን መምሪያዎች እና ባለ ድርሻ አካላት ጋር የ7 ወራት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ እያካሄደ ነው።…
የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉ ከ72 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ እየተሰራ ነው Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመጪው ክረምት ከ72 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን ገለጹ። አቶ አሻድሊ ሃሰን በአቡራሞ ወረዳ እየፈሉ ያሉ ችግኞችን እንዲሁም የአፈርና ውሃ ጥበቃ…
Uncategorized መንግስት ከለውጡ ማግስት ጀምሮ ችግሮችን በሰላም ለመፍታት ያለውን ጽኑ አቋም በተግባር አሳይቷል – አቶ መሐመድ እድሪስ Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ከለውጡ ማግስት ጀምሮ ችግሮችን በሰላም ለመፍታት ያለውን ጽኑ አቋም በተግባር ማሳየቱን የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ ገለጹ። ሚኒስትሩ መንግሥት ከለውጡ በፊት የነበሩ የፖለቲካ ስብራቶችን ለመጠገን፣ የትኛውም ፖለቲካዊ ችግር በውይይት…
የሀገር ውስጥ ዜና አገልግሎቱ ምንም አይነት አዲስ የታሪፍ ማሻሻያ አለመደረጉን አስታወቀ Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከሚያዝያ ወር ጀምሮ አዲስ የታሪፍ ማሻሻያ ተግባራዊ ሊደረግ ነው በሚል የሚሰራጨው መረጃ ሃሰተኛ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ስለሆነም ከሚያዝያ ወር ጀምሮ የሚደረግ አዲስ የታሪፍ ማሻሻያ አለመኖሩን ነው ተቋሙ…
የሀገር ውስጥ ዜና ነጋችንን የምንገነባው ባህልና ወጎቻችንን በአግባቡ መንከባከብና ማጎልበት ስንችል ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ነጋችንን የምንገነባው ባሕልና ወጎቻችንን በአግባቡ መንከባከብና ማጎልበት ስንችል ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ 72ኛው ዙር የቦረና አባ ገዳ ባሊ (ሥልጣን) ርክክብ ሥነ-ሥርዓት ባሕልና እሴቱን በጠበቀ መልኩ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዳማ ስማርት ሲቲ ግንባታ ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት እንዳስቻለ ተገለጸ Melaku Gedif Mar 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዳማ ከተማ የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ የመንግሥትን አሠራር ሥርዓት ከማዘመን ባለፈ ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት ማስቻሉን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ የጋራ ጉባዔ የተሳተፉ…