የሀገር ውስጥ ዜና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሣይንስና ፈጠራ ሥራዎች ዐውደ-ርዕይ እየተካሄደ ነው ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሣይንስና ፈጠራ ሥራዎች ዐውደ-ርዕይና ውድድር በሆሳዕና ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ዐውደ-ርዕዩ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት “ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልልን የሣይንስ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ማዕከል…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር የእንኳን ደስ አለዎ መልዕክት አስተላለፉ ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 ( ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለህንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የእንኳን ደስ አለዎ መልዕክት አስተላለፉ። በህንድ በተካሄደው ምርጫ ለሶስተኛ ጊዜ ላሸነፉት ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ባስተላለፉት የመልካም ምኞት መግለጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዱርቤቴ – ቁንዝላ – ገለጎ – መተማ መንገድ ግንባታ አፈጻጸምን ለማሻሻል እየተሠራ ነው ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ5 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነቡትን የዱርቤቴ - ቁንዝላ - ገለጎ - መተማ ኮንትራት አንድ እና ሦስት መንገድ ፕሮጀክቶች አፈጻጸም ለማሻሻል እየተሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር አስታወቀ፡፡ በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞንን…
የሀገር ውስጥ ዜና በጄኔራል አበባው ታደሰ የተመራ ልዑክ በጅቡቲ የመከላከያ ሠራዊት 47ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ታደመ ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ሠራዊት ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ የተመራ ልዑክ በጅቡቲ የመከላከያ ሠራዊት 47ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ ታደመ፡፡ ክብረ-በዓሉ የጅቡቲ የመከላከያ ሚኒስትር ሀሰን ኦመር መሃመድን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል ከ8 ሚሊየን በላይ የሕብረተሰብ ክፍሎች በበጎ ፈቃድ አገልግሎት እንደሚሳተፉ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Jun 6, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዘንድሮ የክረምት ወቅት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ8 ሚሊየን በላይ የሕብረተሰብ ክፍሎችን ለማሳተፍ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የአማራ ክልል ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ላይ የሕብረተሰቡ ተሳትፎ ከጊዜ ወደ ጊዜ…
የሀገር ውስጥ ዜና መዲናዋ ከአካባቢ ብክለት ነፃ መሆንን ቀዳሚ ተግባሯ አድርጋ እየሰራች መሆኗ ተገለጸ ዮሐንስ ደርበው Jun 5, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማ ከአካባቢ ብክለት ነፃ መሆንን ቀዳሚ ተግባሯ አድርጋ እየሠራች መሆኗን ምክትል ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ ጃንጥራር ዓባይ ገለጹ፡፡ የዓለም አካባቢ ቀን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ51ኛ በኢትዮጵያ ለ31ኛ ጊዜ በአዲስ…
የሀገር ውስጥ ዜና 1 ሺህ 188 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ ዮሐንስ ደርበው Jun 5, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1 ሺህ 188 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ። ዛሬ ከተመለሱት ውስጥ 16 ጨቅላ ህፃናትና 20 ዕድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊ ህጻናት እንደሚገኙበት የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና ሲንጋፖር ኢኮኖሚያዊ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ ዮሐንስ ደርበው Jun 5, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሲንጋፖር የፋይናንስና ኢኮኖሚ ግንኙነታቸውን በይበልጥ ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆናቸውን አረጋገጡ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከሲንጋፖር የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት፣ የሲንጋፖር ሪፐብሊክ ብሔራዊ ልማት እና ገንዘብ ሚኒስትር…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ በተካሄደው የምክክር ምዕራፍ የተሳተፉ አካላት እነማን ናቸው? ዮሐንስ ደርበው Jun 5, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአዲስ አበባ ከተማ ባካሄደው የአጀንዳ ልየታ ምክክር ምዕራፍ ላይ ሕብርተሰብ ተወካዮች፣ ተቋማት፣ ማኅበራት፣ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች፣ የመንግሥት አካላት ተወካዮች እና ሌሎች ተሳትፈዋል፡፡ 121 የተለያዩ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና ሲንጋፖር ግንኙነታቸውን በይልጥ ለማጠናከር ተስማሙ ዮሐንስ ደርበው Jun 5, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሲንጋፖር የሁለትዮሽ ግንኙነታችንን ለማጠናከር እና አዳዲስ የትብብር መስኮችን ለማጠናከር መስማማታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በዛሬው…