Fana: At a Speed of Life!

ምክር ቤቱ 12ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 12ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው፡፡ በስብሰባውም የአረንጓዴ ዐሻራ እና የተጎሳቆለ መሬት ማገገሚያ ልዩ ፈንድ ማቋቋሚያ እና አሥተዳደር ረቂቅ አዋጅን መርምሮ እንደሚያጸድቅ ይጠበቃል፡፡ ረቂቅ አዋጁን…

በክልሉ የአየር ንብረት ለውጥ በቡና ምርት ላይ አሉታዊ ጫና ማስከተሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 15፣ 2017(ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአየር ንብረት ለውጥ በቡና ምርት ላይ አሉታዊ ጫና ማስከተሉን የክልሉ የቡና፣ ሻይና ቅመማቅመም ባለስልጣን አስታወቀ። የባለስልጣኑ ም/ዋና ዳይሬክተርና የቡና፣ ሻይና ቅመማቅመም ልማትና ጥበቃ ዘርፍ ኅላፊ…

የማንቼስትር ዩናይትድ ስታዲየም ኦልድትራፎርድ የአይጥ መንጋ አስቸግሮታል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ሜዳ የሆነው ኦልድትራፎርድ በአይጥ መንጋ መቸገሩ ተሰምቷል፡፡ የንጽህና ተቆጣጣሪዎች በቅርቡ ባደረጉት ምልከታ÷ስታዲየሙ አይጥ በብዛት እንደመሸገበት መረዳታቸውንና ለቡድኑ የምግብ ንጽህና የሁለት ኮከብ ምዘና (ሬቲንግ)…

በፈንታሌ ተራራ ፍንዳታና ጭስ የታየበት የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዋሽ ፈንታሌ ተራራ በሬክተር ስኬል 4 ነጥብ 6 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጂኦፊዚክስ፣ ሕዋ ሳይንስና አስትሮኖሚ ኢንስቲትዩት አስታውቋል። በዩኒቨርሲቲው የጂኦ ፊዚክስ ሕዋ ሣይንስና አስትሮኖሚ ተቋም…

የሚወጡ ሕጎች የሕዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ይሆኑ ዘንድ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል- አፈ-ጉበዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚወጡ ሕጎች የሕዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ይሆኑ ዘንድ ጥንቃቄ ማድረግ ይገባል ሲሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉበዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስተባባሪ ኮሚቴ የምክር ቤቱን የ2017 በጀት የሩብ ዓመት…

ኢትዮጵያና ጅቡቲ ጸረ-ሰላም ኃይሎችን ለመግታት የጋራ ግብረ-ኃይል አቋቁመው ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያና የጅቡቲ ደኅንነት ተቋማት በድንበር አካባቢ የሚንቀሳቀሱ ጸረ-ሰላም ኃይሎችን ለመግታት የጋራ ግብረ-ኃይል አቋቁመው ለመሥራት ተስማምተዋል፡፡ ሀገራቱ በድንበሮቻቸው አካባቢ የሚንቀሳቀሱ ጸረ-ሰላም ኃይሎችን ለመግታት ከሚያደርጉት የመረጃ…

የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚችል የስንዴ ልማት እሴት ሰንሰለት ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚችል የስንዴ ልማት እሴት ሰንሰለት ፕሮጀክት በጅግጅጋ ከተማ ይፋ ተደርጓል። የፕሮጀክቱ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር የሶማሌ ክልል የእርሻ ልማት ቢሮ ሃላፊ አብዲቃድር ኢማን (ዶ/ር)፣ የግብርና…

በትራፊክ አደጋ ነፍሰጡር እናትን ጨምሮ የ4 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ዋጫሌ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ለመውለድ ወደ ሆስፒታል በአምቡላንስ ስተወሰድ የነበረች ነፍሰጡር እናትን ጨምሮ የአራት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው ከሙከ ጡሪ ወደ አዲስ አበባ ሪፈር የተባለች ወላድ እናት…

የፍርድ ውሳኔን በመሻር ታራሚ እንዲፈታ ትዕዛዝ የሰጡ ዳኞች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ፍርድ ቤትና የሰበር ሰሚ ችሎት ውሳኔን በመሻር ከስልጣናቸው ውጪ ታራሚ እንዲፈታ ትዕዛዝ የሰጡ ዳኞች በ1 ዓመት እስራት እንዲቀጡ የጋምቤላ ከተማ አካባቢው ከፍተኛ ፍ/ቤት ወንጀል ችሎት ወሰነ። ተከሳሾቹ 1ኛ የአኘዋሃ ዞን ከፍተኛ ፍርድ…

አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ከሰው በበለጠ የማሰብ ችሎታን ይጎናጸፋል – ኤለን መስክ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በመጪው ዓመት መጨረሻ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ (ኤአይ) ከሰው በሚበልጥ ሁኔታ የማሰብ ችሎታን ይላበሳል ሲል ቢሊየነሩ ኤለን መስክ ተነበየ፡፡ የቴስላ እና የስፔስኤክስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ኤለን መስክ ይህን ትንቢት የተናገረው፥ የኤአይ ኩባንያው…