በጉምሩክ ኮሚሽን ሐዋሳ ቅርንጫፍ 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አሥር ወራት 1 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዙን በጉምሩክ ኮሚሽን የሐዋሳ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት አስታወቀ፡፡
ከተያዙት ዕቃዎች መካከልም÷ አልባሳት፣ የተለያዩ ሀገራት ገንዘቦች፣ የመዋቢያ ዕቃዎች፣…