Browsing Category
ፋና ስብስብ
የሀላባ ብሔረሰብ የቋንቋ፣ ባህልና ታሪክ ሲምፖዚዬም እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀላባ ብሔረሰብ የቋንቋ፣ ባህልና ታሪክ ሲምፖዚዬም በሀላባ ቁሊቶ ከተማ እየተካሄደ ነው ።
የሀላባ ብሔረሰብ አዲስ ዘመን መለወጫ ''ሴራ በዓል'' ምክንያት በማድረግ በተዘጋጀው ሲምፖዚዬም የተለያዩ ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል።…
የማሌ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ‘ዶኦሞ’ በዓል እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማሌ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ 'ዶኦሞ’ በዓል በፓናል ውይይትና በባህላዊ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው።
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ሌሞጌንቶ ከተማ ‘የዶኦሞ ብስራት ለሀገራዊ አንድነትና ዕድገት’ በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ በሚገኘው በዓል…
የፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 ውድድር 11ኛ ሳምንት ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተወዳጁ ፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 የባለተሰጥዖ ድምፃውያን ውድድር 11ኛ ሳምንት ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል።
በዕለቱ ዳዊት ኪ/ማርያም፣ ታፈረ አሰፋ፣ አሮን ሀይሉ፣ አቤል ጌትነት፣ በሱፈቃድ ገዛኸኝ እና ግዛቸው አማረ በቀጥታ ስርጭት ብርቱ ፉክክር…
የኢየሱስ ክርስቶስ ልደት… የእርቅ እና የትህትና በዓል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ትልቅ ስፍራ ሰጥታ ከምታከብራቸው አበይት በዓላት አንዱ ነው፡፡
በዓሉ በታሕሣሥ ወር በ29ኛው ቀን የሚከበር ሲሆን፥ በአራት ዓመት አንድ ጊዜ በዘመነ ዮሐንስ ታሕሣሥ…
‘በገና ጨዋታ አይቆጡም ጌታ’ የገና ባህላዊ ጨዋታ …
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባህላዊ እና ሀይማኖታዊ ይዘት ያለው የገና ጨዋታ ከኢየሱስ ክርስቶስ ልደት በሁዋላ የሚዘወተር ትውፊታዊ ክዋኔ እንደሆነ ታሪክ ያስረዳል።
ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቆይታ ያደረጉት መመህር ዘበነ ለማ÷ የኢየሱስ ክርስቶስ ልደትን ምክንያት በማድረግ…
በዓለም ላይ የገና በዓል የሚከበርባቸው ዕለታት…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተለያዩ የዓለም ሀገራት በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት መካከል የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በዋናነት ይጠቀሳል።
ታሕሣሥ 16 ቀን በርካታ ሀገራት የገናን በዓል ያከበሩ ሲሆን÷ ኢትዮጵያን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት ደግሞ ታሕሣሥ 29 ያከብሩታል።…
በሰመራ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ22 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ22 ሰዎች ሕይወት አለፈ።
አደጋው ዛሬ ንጋት 11 ሰዓት አካባቢ በሕገ ወጥ ደላላዎች ተታልለው ወደ ውጭ ሀገራት ለማቅናት የተሰባሰቡ ሰዎችን የጫነ ተሳቢ ተሽከርካሪ ሰመራ ከተማ አደባባይ ላይ…
የገና ጀምበር እና አንድምታው…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቀኑ አጭር ሌሊቱ ደግሞ ረጅም የሚባለው የገና ጀምበር የመሬት ሽክርክሪት ዑደት የሚፈጥረው እንደሆነ በዘርፉ የተሰማሩ የሥነ ፈለክ ሊቃውንት ያስረዳሉ።
መሬት በራሷ ዛቢያና በፀሐይ ዙሪያ መሽከርከሯ ለቀንና ሌሊት መፈራረቅ እንዲሁም ለወቅቶች…
ገናን በላሊበላ …
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላሊበላ ከተማ ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል (ገና) አስፈላጊውን ዝግጅት አጠናቅቃ የበዓሉ ታዳሚ እንግዶችን እየተቀበለች ነው፡፡
በኢትዮጵያ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ከሚከበሩ ኃይማኖታዊ በዓላት መካከል የኢየሱስ ክርስቶስ…
በዓለም አቀፉ የጁገል ቅርስ ጥበቃ ስራ ላይ የኢትዮ ቴሌኮም ዐሻራ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም አቀፉ የጁገል ኮሪደር መልሶ ልማት ስራዎች ላይ ዐሻራውን በማኖር ማሕበራዊ ተሳትፎን አጠናክራለሁ አለ ኢትዮ ቴሌኮም።
በተቋሙ የማዕከላዊ ምስራቅ ሪጅን ኦፕሬሽን ዳይሬክተር አቶ ቸሩ ጅማ እንዳሉት÷ ሪጅኑ በዓለም አቀፉ የጁገል ቅርስ…