የኢትዮጵያን ባሕላዊ ምግቦች ይበልጥ ለማስተዋወቅ…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ብሔሮችና ብሔረሰቦች መገኛ በሆነችው ኢትዮጵያ ከሕዝቦች ባሕልና እና ማንነት የተቀዱ በርካታ ባሕላዊ ምግቦች ይገኛሉ፡፡
በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የግብርና ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል ተስፋዬ ባንጎ እንደሚሉት ÷ በኢትዮጵያ የተለያዩ…
የመንግሥት ሰራተኞች እና ጡረተኞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የጤና መድኅን ስርዓት ለመተግበር …
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት ሰራተኞች እና ጡረተኞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የማህበራዊ ጤና መድኅን ስርዓት ለመተግበር እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ጤና መድኀን አገልግሎት።
የኢትዮጵያ ጤና መድኀን አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ያምሮት አንዱዓለም ከፋና ፖድካስት ጋር…
ደረጃቸውን ያልጠበቁ መድኃኒቶች ስርጭትን ለመከላከል የባለድርሻ አካላት የተጠናከረ አጋርነት ወሳኝ ነው – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደረጃቸውን ያልጠበቁና ተመሳስለው የተመረቱ መድኃኒቶች ስርጭትን ለመከላከል የባለድርሻ አካላት የተጠናከረ አጋርነት ወሳኝ ነው አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ።
በኢትዮጵያ ደረጃቸውን ያልጠበቁ የመድኃኒት ምርቶችን ስርጭት ለመከላከል የተዘጋጀ…
በአዲስ አበባ ወጣቶች ብሔራዊ ደም ለጋሾች ማህበር ከ26 ሺህ ዩኒት በላይ ደም ተሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የደም እና ሕብረህዋስ ባንክ አገልግሎት በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ በአዲስ አበባ ወጣቶች ብሔራዊ ደም ለጋሾች ማህበር አማካኝነት ከ26 ሺህ ዩኒት በላይ ደም ተሰብስቧል አለ፡፡
አገልግሎቱ የ2017 የክረምት የወጣቶች የዕውቅና እና…
ለዓይን ህክምና አገልግሎት መሻሻል አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል – ጤና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዓይን ህክምና አገልግሎት መሻሻል አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል አለ ጤና ሚኒስቴር፡፡
በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተገነባ የዓይን ባንክ ማዕከል የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በዛሬው ዕለት ተመርቋል።
የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር…
የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖሊዮ መከላከያ ክትባት በተለያዩ ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች በዛሬው ዕለት መሰጠት ጀምሯል፡፡
ክትባቱ በማዕከላዊ ኢትዮጵያና አፋር ክልሎች እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ነው በዘመቻ መልክ እየተሰጠ የሚገኘው፡፡
የአፋር ክልል…
ለ24 ነጥብ 8 ሚሊየን ህፃናት የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ይሰጣል – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዚህ ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ24 ነጥብ 8 ሚሊየን ህፃናት የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) መከላከያ ክትባት ይሰጣል አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡
ሚኒስትሯ ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የፖሊዮ መከላከያ ክትባት ዘመቻን በዛሬው…
የፖሊዮ መከላከያ ክትባት በተለያዩ ክልሎች እየተሰጠ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) መከላከያ ክትባት በተለያዩ ክልሎች በዛሬው ዕለት መሰጠት ጀምሯል፡፡
በዘመቻ መልክ ቤት ለቤት የሚሰጠው ክትባቱ ከታሕሣሥ 3 እስከ 6 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚቆይ ተመላክቷል፡፡
በዚህ መሰረትም በአማራ ክልል ከ10…
ለእናቶችና ሕጻናት ጤና ሥርዓት መሻሻል የሚውል 167 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእናቶችና ሕጻናትን የጤና ሥርዓት ለማሻሻል ከአጋር ድርጅቶች 167 ሚሊየን ዶላር ተሰብስቧል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ።
የእናቶችና ሕጻናት ጤናን ለመደገፍ ኮምፓካት አግሪመንት የተሰኙ አጋር ድርጅቶችና መንግሥት በጋራ…
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የፖሊዮ ክትባት ከፊታችን ዓርብ ጀምሮ ይሰጣል
አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት 4ኛው ዙር ክልላዊ የፖሊዮ ክትባት ከፊታችን ዓርብ ጀምሮ በዘመቻ መልክ ይሰጣል አለ።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አጉኔ አሾሌ እንዳሉት ÷ ክትባቱ ከታሕሳስ 3 እስከ 6 ቀን 2018 ዓ.ም ነው…