Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በኢትዮጵያና በብሪታኒያመካከል ያለውን የልማት ትብብር በይበልጥ ማሣደግ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በብሪታኒያ መካከል ያለውን የልማት ትብብር በይበልጥ ማሣደግ እንደሚገባ የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሺዴ አመላከቱ፡፡ አቶ አሕመድ ሺዴ ከብሪታኒያ የውጭ የጋራ ብልጽግናና ልማት ጽሕፈት ቤት ቋሚ ተጠሪ ኒክ ዳየር ጋር በሀገራቱ የልማት…

ፓስፖርትና ቪዛ ለውጭ ሀገር ዜጎች በመስጠት ወንጀል የተጠረጠሩ 60 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓስፖርትና ቪዛ ለውጭ ሀገር ዜጎች በመስጠትና ሠነድ አልባ ሰዎችን ወደ ውጭ ሀገር በመላክ በመንግሥት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሰዋል ተብለው በሙስና ወንጀል በተጠረጠሩ 60 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት…

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሐረሪ ክልል 392 ተወካዮች መለየቱን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከሐረሪ ክልል 392 ተወካዮች መለየቱን አስታወቀ፡፡ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በሐረሪ ክልል በተካሄደው የተሳታፊዎች ልየታና በህብረተሰቡ የግንዛቤ ማስጨበጥ ዙሪያ የምክክር…

አቶ አብነት ገ/መስቀል የተከሰሱበትን የሙስና ወንጀል ድርጊት እንዳልፈጸሙ በመግለጽ የዕምነት ክህደት ቃላቸውን ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ አብነት ገ/መስቀል የተከሰሱበትን የሙስና ወንጀል ድርጊት አለመፈጸማቸውን ገልጸው የዕምነት ክህደት ቃላቸውን ለፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት ሰጡ። ችሎቱ ዛሬ አቶ አብነት ያቀረቡትን የክስ መቃወሚያና የዐቃቤ ሕግ…

ኢትዮጵያ ሥደተኞችን የሚመለከቱ ዓለም አቀፍ ግቦችን በመፈፀም ለውጥ አምጥታለች – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ሥደተኞችን የሚመለከቱ ዓለም አቀፍ ግቦችን በመፈፀም ለውጥ አምጥታለች ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለፁ፡፡ በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራ ልዑክ በስዊዘርላንድ ጄኔቫ እየተካሄደ በሚገኘው 2ኛው ዓለም…

በመከላከያው ዘርፍ ዩናይትድ ኪንግደም ከኢትዮጵያ ጋር በትብብር እንደምትሠራ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩናይትድ ኪንግደም ከኢትዮጵያ ጋር በመከላከያው ዘርፍ በትብብር እንደምትሠራ አስታወቀች፡፡ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ኪንግደም አታሼ ኮሎኔል ማርክ ባቫን እንደገለጹት ÷ ሀገራቸው በወታደራዊ ቁሥ አቅርቦት እና በተለያዩ የትብብር መስኮች ከኢትዮጵያ ጋር…

የኢትዮጵያን ግብርና ምርቶች የሚያስተዋውቅ መካነ ርዕይ በዶሃ ከተማ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ግብርና ምርቶች የሚያስተዋውቅ መካነ ርዕይ በኳታር ዶሃ ተከፍቷል፡፡ መካነ ርዕዩ በኳታር እየተካሄደ በሚገኘው ዓለም አቀፍ የአትክልት እና ፍራፍሬ አውደ ርዕይ ላይ የተከፈተ ሲሆን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ…

በክልሉ ለቴክኒክና ሙያ ዘርፍ የሚሰጠውን ዝቅተኛ አመለካከት መቅረፍ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ለቴክኒክና ሙያ ስልጠና ዘርፍ የሚሰጠውን ዝቅተኛ አመለካከት ለመቅረፍ ግንዛቤ ላይ የበለጠ መስራት እንደሚገባ የክልሉ የሥራ ክህሎትና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ አስታወቀ።   ክልል አቀፍ የቴክኒክና ሙያ ስልጠና…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የበጋ ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የ2016 ዓ.ም የበጋ ወራት የወጣቶች በጎ ፈቃድ አገልግሎት ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በጂንካ ከተማ ተካሂዷል። በመርሐ ግብሩ የተገኙት የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ አቶ አለማየሁ ባውዲ÷ የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት…

ለኢትዮጵያ አየር ክልል ዘብ የሆኑ ብቁ ባለሙያዎችን እያፈራን በመሆኑ ኩራት ይሰማናል – የአካዳሚው መምህራን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ አየር ክልል አስተማማኝ ዘብ የሆኑና የላቀ የሙያ ብቃት ያላቸውን አብራሪና ቴክኒሻኖች እያፈራን በመሆኑ ሁሌም ክብርና ኩራት ይሰማናል ሲሉ የአየር ኃይል አካዳሚ አመራርና መምህራን ገለጹ። የአካዳሚው ዲን ኮሎኔል ለማ ማሞ እንዳሉት÷…