Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

አቶ ኦርዲን በአረንጓዴ ዐሻራ የተገኘውን ውጤት በሌማት ትሩፋት ማስቀጠል ይገባል አሉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረንጓዴ ዐሻራ የተገኘውን ውጤት በሌማት ትሩፋትም ማስቀጠል እንደሚገባ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ አቶ ኦርዲን በክልሉ አቦከር ወረዳ ለሚገኙ 100 እማወራዎች የሌማት ትሩፋትን ለማስፋፋት የሚያግዙ ዶሮዎችን…

አቶ ዓለምአንተ አግደው ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ሚኒስትር ዴኤታ ዓለምአንተ አግደው በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ከሚገኙት የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኤሚ ኢ.ፖፕ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ በኢትዮጵያ ያለውን የስደት አስተዳደር ሕጋዊ እና ተቋማዊ…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከቼክ ሪፐብሊክ አምባሳደር ሚሮስላቭ ኮሴክ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው አምባሳደር ምስጋኑ ሁለቱ ሀገራት የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ተጠቃሚ ሊያደርጋቸው ወደሚችል ጠንካራ አጋርነት ለማሳደግ…

በዚህ ዓመት 200 ሺህ የሚደርሱ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ማህበረሰቡ ለመቀላቀል ታቅዷል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 30 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ ዓመት 200 ሺህ የሚደርሱ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ማህበረሰቡ ለመቀላቀል መታቀዱን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ተሾመ ቶጋ ገለጹ። የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ተሾመ ቶጋ ከጥር 2015 ዓ.ም ጀምሮ ኮሚሽኑ የቀድሞ…

የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት መቀሌ ቅርንጫፍ ወደ አገልግሎት ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት መቀሌ ቅርንጫፍ ወደ ነበረ አቅሙ መመለሱ ተገለጸ፡፡ የቅርንጫፍ መስሪያ ቤቱ ምክትል ሥራ አስኪያጅ ሄዋን ሰመረ ቀደም ሲል ለ261 የጤና ተቋማት የሕክምና ግብዓቶችን ተደራሽ በማድረግ ይሰሩ እንደነበር…

አቶ ቀጀላ መርዳሳ ከአሜሪካ ኤምባሲ ምክትል ሃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስትሩ አቶ ቀጀላ መርዳሳ ከአሜሪካ ኤምባሲ ምክትል ሃላፊ ጎንዲልን ዌንዲ ግሪን ጋር በቅርጫት ኳስ ዙሪያ ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይቱ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያ የቅርጫት ኳስ ስፖርት ከተጀመረ ረጅም ጊዜ ያስቆጠረ ቢሆንም በአሁኑ…

በሱዳን ያሉ ዜጎችን የመመለሱ ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን በተከሰተው ወቅታዊ ችግር ምክንያት በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ የማድረጉ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ፡፡ በሱዳን የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንን ከጦርነት ቀጣናው ለማስወጣት የተቋቋመው ብሔራዊ…

ኮሚሽኑ ያከናወናቸውን ስራዎች አስመልክቶ ለዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ገለጻ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን እያከናወናቸው የሚገኙ ስራዎችን አስመልክቶ ለዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ገለጻ አድርጓል። የምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን ዓርአያ (ፕ/ር) ÷ ገለጻው ኮሚሽኑ ከምስረታው ጊዜ አንስቶ እየሰራቸው የሚገኙ…

በኢትዮጵያና ብሪክስ መካከል ኢኮኖሚያዊ ትብብርን የሚያጠናክር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና ብሪክስ አባል ሀገራት መካከል ኢኮኖሚያዊ ትብብርን ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ፡፡ በሕንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ደመቀ አጥናፉ ከብሪክስ ንግድና እና ኢንዱስትሪ ም/ቤት መስራች ማዱካር (ዶ/ር) እና ምክትል መስራች…

በሐረማያ አንዲት እናት በአንድ ጊዜ 4 ልጆችን ተገላገለች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረማያ ወረዳ አንዲት እናት በአንድ ጊዜ አራት ልጆችን በሰላም ተገላገለች፡፡ በወረዳው ሸሪፍ ካሊድ ቀበሌ ነዋሪ የሆነችው ወ/ሮ ማሪያ መሐመድ ሙሜ ዛሬ ጠዋት ነው በሐረማያ ሆስፒታል በአንድ ጊዜ አራት ልጆችን የተገላገለችው፡፡ የተወለዱት…