Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በጋሞ ዞን በመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ ወገኖች ቤተሰቦችን አፅናኑ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ጋጮ ባባ ወረዳ ላካ ቀበሌ ተገኝተው በመሬት መንሸራተት አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ ወገኖች ቤተሰቦችን አፅናንተዋል።
አደጋው በደረሰበት አካባቢ አስክሬን የማፈለለጉ…
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ባዘጋጀው የኢፍጣር መርሐ ግብር ላይ ተሳተፉ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ ባዘጋጀው የኢፍጣር መርሐ ግብር ላይ ተሳትፈዋል፡፡
በመርሐ ግብሩ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ተቀዳሚ ም/ፕሬዚዳንት…
አፈ ጉባዔ ታገሰ ዜጎች በጋሞ ዞን በመሬት ናዳ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ እንዲያደርጉ ጠየቁ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ በአርባ ምንጭ ከተማና በጋሞ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች የኩልፎ ወንዝ ሙላት ያስከተለውን ጉዳት ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡
በጋሞ ዞን በተለያዩ አከባቢዎች በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተ…
ከመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የተሰጠ የሀዘን መግለጫ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን ጋጮ ባባ ወረዳ ላካ ቀበሌ መጋቢት 1 ቀን 2018 ዓ.ም በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ በዜጎቻችን ላይ በደረሰው የህይወት መጥፋትና መፈናቀል የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙኒኬሽን የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ይገልጻል።
በዚህ አሰቃቂ አደጋ…
ቦርዱ ምርጫ የሚደረግባቸው አካባቢዎችን የፀጥታ ሁኔታ በተመለከተ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያየ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚደረግባቸው አካባቢዎችን የፀጥታ ሁኔታ በተመለከተ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተወያይቷል።
በውይይቱ ወቅት የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉ እንዳሉት፤ ቦርዱ በራሱ የደረሰባቸውንና የእርምት ዕርምጃ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለሥራ ጉብኝት ዩናይትድ ዓረብ ኤሜሬቶች ገቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሥራ ጉብኝት ለማድረግ ዛሬ ረፋድ ላይ ዩናይትድ ዓረብ ኤሜሬቶች ገብተዋል።
#PMOEthiopia
መገናኛ ብዙሃን ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር በትብብር መስራት አለባቸው – ወ/ሮ ኃይማኖት ዘለቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙሃን ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር በትብብር መስራት አለባቸው አሉ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ኃይማኖት ዘለቀ።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት፣…
መገናኛ ብዙሃን የሀገርና የሕዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል – ሙዓዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙሃን የሀገርና የሕዝብን ጥቅም ለማስጠበቅ በትኩረት ሊሰሩ ይገባል አሉ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት፡፡
መገናኛ ብዙሃን በሀገር ብሔራዊ ጥቅም ላይ ያላቸውን ሚና የሚዳስስ…
ኢትዮጵያ ባለፉት 60 ዓመታት በሰራችው ሥራ ከ87 በላይ የጥበቃ ቦታዎች ባለቤት ሆናለች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት 60 ዓመታት በሰራችው ሥራ ከ87 በላይ የጥበቃ ቦታዎች ባለቤት ሆናለች አለ የኢትዮጵያ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን፡፡
‘60 ዓመታት ለኢትዮጵያ የዱር ሕይወት’ በሚል መሪ ሀሳብ የዱር እንስሳት ጥበቃ ባለስልጣን 60ኛ ዓመት…
በሳምንት 1 ሚሊየን ዜጎች ለፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ እየተመዘገቡ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሳምንት 1 ሚሊየን ዜጎች ለፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ እየተመዘገቡ ነው አለ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም፡፡
የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም የባለድርሻ አካላትና ሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሳሚናስ ሰይፉ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ…