Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የትምህርትን ጥራት ማሻሻል የሚያስችል ሥራ እየተሰራ ነው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርትን ጥራት በመሰረታዊነት ማሻሻል የሚያስችል ሥራ እየተሰራ ነው አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)።
በመደ ወላቡ ዩኒቨርሲቲ የለውጥ ጉዞና ፍኖተ ካርታን የሚቃኝ የውይይት መድረክ በባሌ ሮቤ ተካሂዷል።
ብርሃኑ ነጋ…
የጤና አገልግሎትን ለማዘመን የግሉ ዘርፍ ከመንግሥት ጋር አብሮ ሊሰራ ይገባል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ መንግሥት የጤና አገልግሎቱን ለማዘመን በሚሰራው ስራ የግሉ ዘርፍ በትብብር እንዲሰራ ጥሪ አቅርበዋል።
ከንቲባዋ ዘመኑ ባፈራቸው ቴክኖሎጂዎች የታገዝ የላቀና ቀልጣፋ የህክምና አገልግሎት…
የዲጂታል መታወቂያ አሁን ባለንበት ዓለም የኢኮኖሚና የማህበራዊ ትስስርን እየቀየረ ያለ የቴክኖሎጂ አብዮት ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲጂታል መታወቂያ አሁን ባለንበት ዓለም የኢኮኖሚና የማህበራዊ ትስስርን እየቀየረ ያለ የቴክኖሎጂ አብዮት ነው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት።
አገልግሎቱ የፋይዳ መታወቂያን አስመልክቶ ያወጣው መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡-…
በባሌ ዞን በፈረቃ የነበረውን የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ችግር መፍታት ተችሏል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ባሌ ዞን ለረጅም ጊዜ በፈረቃ የነበረውን የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ችግር መፍታት ተችሏል አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት።
በአገልግሎቱ የባሌ ሮቤ ሪጅን ዳይሬክተር በሃሙድ ሁሴን እንዳሉት÷ ከሁለት ዓመት በላይ በባሌ ዞን…
የአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ትልቅ የዕውቀት ማዕከል ሆኖ እያገለገለ ይገኛል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአብርሆት ቤተ መጻሕፍት ትልቅ የዕውቀት ማዕከል ሆኖ እያገለገለ ይገኛል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈ ጉባኤና የአብርሆት ቤተ መጻሕፍት የቦርድ ሰብሳቢ…
በሻይ ልማት የግሉ ዘርፍ እሴት በማከል ቢሳተፍ ሀገራችንን ተጠቃሚ ያደርጋታል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሻይ ልማት የግሉ ዘርፍ እሴት በማከል ቢሳተፍ ሀገራችንን ተጠቃሚ ያደርጋታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የአረንጓዴ ዐሻራ አካል የሆነው የሻይ ልማት…
ኢትዮጵያ ከቦንድ ባለቤቶች ኮሚቴ ጋር የቦንድ ዕዳ ሽግሽግ ላይ በመርህ ደረጃ ተስማማች
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከቁልፍ የቦንድ ባለቤቶች ኮሚቴ ጋር ከ1 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር የቦንድ ዕዳ ሽግሽግ ለማድረግ በመርህ ደረጃ ከስምምነት ደርሳለች፡፡
የገንዘብ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው÷ ከፈረንጆቹ ታሕሣሥ 23 ቀን 2025 እስከ ጥር 1 ቀን 2026…
500 ሺህ ስማርት የቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎችን ለመግጠም …
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በተያዘው በጀት ዓመት 500 ሺህ ስማርት የቅድመ ክፍያ ቆጣሪዎችን ለመግጠም ታቅዶ እየተሰራ ነው አለ።
በአገልግሎቱ የሪቨኑ ፕሮቴክሽን እና ዩኒፋይድ ፕሪፔይመንት ፕሮጀክት ኃላፊ ለምለም ባሳዝነው÷ ስማርት የቅድመ…
በመዲናዋ ለ177 አካል ጉዳተኛ ሕጻናት የዊልቼር ድጋፍ ተደረገ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከፍተኛ የአካል ጉዳት ላጋጠማቸው 177 ሕጻናት የዊልቼር ድጋፍ አድርገዋል፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷አዲስ አበባን በአፍሪካ ደረጃ ሕጻናትን ለማሳደግ ምቹና ተመራጭ…
ያለ ፈቃድ የባንክ ስራ በመስራት ሀገሪቱ ከ41 ሚሊየን ዶላር በላይ እንድታጣ በማድረግ የተጠረጠረው ግለሰብ ተከሰሰ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ውጪ የባንክ ስራ በመስራት ኢትዮጵያ ከ41 ሚሊየን ዶላር በላይ እንድታጣ አድርጓል በሚል የተጠረጠረው ግለሰብ ክስ ተመሰረተበት፡፡
ተከሳሹ ፉአድ ተማም በ2017 ዓ.ም ስለ ባንክ ስራ የወጣዉን አዋጅ ቁጥር 1360/2017…