Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የኦሮሚያ ክልል የባህል ስብራትን ለመጠገን በትኩረት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ከባህል ጋር በተያያዘ ያጋጠሙ ስብራትን ለመጠገን በትኩረት እየሰራ መሆኑን አስታውቋል።
የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የባህል ተሀድሶ ላይ ትኩረቱን ያደረገ ስልጠና ለመገናኛ ብዙሃን ባለሙያዎች እየሰጠ ይገኛል።
በስልጠና መድረኩ…
ሰብአዊ ድጋፍን በራስ አቅም በማሟላት ለልጆቻችን ተረጂነትን ሳይሆን ሀብት ማውረስ ይገባናል – አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰብአዊ ድጋፍን በራስ አቅም በማሟላት ለልጆቻችን ተረጂነትን ሳይሆን ሀብት ማውረስ ይገባናል ሲሉ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡
ከፋና ፖድካስት ጋር ቆይታ ያደረጉት ኮሚሽነሩ፤ ኢትዮጵያ…
ከ10 ነጥብ 7 ሚሊየን በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ገብቶ እየተከፋፈለ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ10 ሚሊየን 729 ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጉዞ በኅብረት ሥራ ማኅበራት አማካይነት ለአርሶና ከፊል አርብቶ አደሮች እየተከፋፈለ መሆኑ ተገለጸ፡፡
የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን የኮሙኒኬሽን እና ማኅበራዊ…
ሀገር በቀል ዕውቀቶች ተጠብቀው እንዲቆዩ ለማድረግ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል እውቀቶችን በመመዝገብ በህግ አግባብ ተጠብቀው እንዲቆዩ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡
ሀገር በቀል ዕውቀቶችን እና የቱሪዝም አቅምን ለዘላቂ ልማት ለመጠቀም የሚያስችል የምክክር መድረክ…
ለቅርሶች ጥገና የሚውል ኖራ የሚያመርት ፋብሪካ ለመገንባት ዝግጅት ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ለታሪካዊ ቅርሶች ጥገና ግብዓት የሚውል ኖራ የሚያመርት ፋብሪካ ለመገንባት የሚያስችል ዝግጅት ሥራ መጠናቀቁን የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ አስታውቋል፡፡
የቢሮው ኃላፊ መልካሙ ፀጋዬ እንዳሉት፤ ለታሪካዊ ቅርሶች ጥገና ግብዓት…
የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ቀን እየታሰበ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል እና ቀይ ጨረቃ ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ በአዳማ ከተማ የእግር ጉዞን ጨምሮ በተለያዩ ዝግጅቶች እየታሰበ ነው፡፡
ቀኑ በየዓመቱ ሚያዝያ 30 የሚታሰብ ሲሆን፤ ዘንድሮም በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ78ኛ በኢትዮጵያ ለ67ኛ ጊዜ…
በበልግ ወቅት የተሻለ ምርት ለማግኘት ውጤታማ ሥራ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ትግራይ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች በበልግ ወቅት የተሻለ ምርት ለማግኘት የሚያስችል ውጤታማ ሥራ እያከናወኑ መሆናቸውን አስታውቀዋል፡፡
የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አሥተዳደር ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አበራ ከደነው፤ በበልግ ወራት 22 ሺህ…
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በሩሲያ የድል በዓል ላይ ለመታደም ሞስኮ ገቡ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በነገው ዕለት በሚከበረው 80ኛው የሩሲያ የድል በዓል ላይ ለመታደም ዛሬ ማለዳ ሞስኮ ገብተዋል።
ፕሬዚዳንት ታዬ ሞስኮ ሲደርሱ በሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊ አናቶሊ ባሽኪን አቀባበል…
የተፈጥሮና ሰው ሠራሽ ማዳበሪያን ቀላቅሎ መጠቀም ምርታማነት እንደሚያሳድግ ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣዩ የመኸር ወቅት የተፈጥሮ ማዳበሪያን ከሰው ሠራሽ ማዳበሪያ ጋር ቀላቅሎ በመጠቀም ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ እንደሚገባ ግብርና ሚኒስቴር አስገንዝቧል፡፡
በሚኒስቴሩ የአፈር ሃብት ልማት መሪ ሥራ አስፈጻሚ ሊሬ አብዬ እንዳሉት፤ የተፈጥሮ…
በመዲናዋ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ ይሰጣል
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ እንደሚሰጥ የከተማ አስተዳደሩ ጤና ቢሮ አስታወቀ።
የክትባት ዘመቻው ከግንቦት 6 እስከ 15 ቀን 2017 ዓ.ም የሚካሄድ መሆኑ ተገልጿል።
የጤና ቢሮው ለፋና ሚዲያ…