Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

አንጋፋው የማሲንቆና በገና ተጫዋች አለማየሁ ፋንታ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አንጋፋው የማሲንቆና በገና ተጫዋች፣ ድምጻዊና የሙዚቃ መምህር አለማየሁ ፋንታ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ ግጥምና ዜማ በመድረስና ክራር በመጫወት የሚታወቁት አለማየሁ ፋንታ፤ ለበርካታ ዓመታት በያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት በመምህርነት…

ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር ) በመሬት መንሸራተት አደጋ የተፈናቀሉ ወገኖችን የማቋቋም ሥራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ አሳሰቡ  ‎

‎አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ አጋጥሞ በነበረው የመሬት መንሸራተት አደጋ የተፈናቀሉ ወገኖችን በዘላቂነት ለማቋቋም የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው…

የቻይና ኢነርጂ ግሩፕ በዘርፉ በኢትዮጵያ መሰማራት የሚያስችለውን ምክክር አደረገ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) ከቻይና ኢነርጂ ዓለም አቀፍ ግሩፕ ፕሬዚዳንት ቺያዎ ሽዩቢን ጋር ተወያይተዋል፡፡ የሁለቱ ወገኖች ውይይት፤ ድርጅቱ መሰማራት በሚችልባቸው የኃይል ማስተላለፊያ መስመሮችን ማሻሻልና ከዋና የኤሌክትሪክ…

ከተጋን ኢትዮጵያ ከመረዳት አልፋ ሌሎችን መርዳት ትችላለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ተግተን መሥራት ከቻልን ኢትዮጵያ ከመረዳት አልፋ ሌሎችን መርዳት ትችላለች ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዛሬ በምሥራቅ ሐረርጌ ቆላማ አካባቢዎች እየለማ…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮሙኒኬሽን ዘዴ ልምድ በማካፈል ላይ ያተኮረ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮሙኒኬሽን ዘዴ በልዩ አተያይ ሐሳቦችን፣ የሥራ ተነሳሽነትን የሚፈጥሩ ልምዶችንና ተግባራትን በማካፈል ላይ ያተኮረ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ገለጸ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከክልሎች የሚገኙ…

በክልሉ ከ150 ሺህ ኩንታል በላይ ማዳበሪያ እና ከ45 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር ይሰራጫል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በ2017/18 ምርት ዘመን ከ150 ሺህ ኩንታል በላይ ማዳበሪያ እና ከ45 ሺህ ኩንታል በላይ ምርጥ ዘር እንደሚሰራጭ ተገለጸ። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው…

ጎረቤት ሀገራትን ጭምር ታሳቢ ያደረገ የአደገኛ ኬሚካሎች ማስወገጃ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከራሷ አልፎ የጎረቤት ሀገራትን ጭምር ታሳቢ ያደረገ የአደገኛ ኬሚካሎች ማስወገጃ ልትገነባ መሆኑን የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ለሊሴ ነሜ (ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ዋና ዳይሬክተሯ እንደተናገሩት፤ ኢትዮጵያ በፈረመቻቸው ዓለም አቀፍ…

የልማት ጥያቄዎችን ለመመለስ እየሠራን ነው- አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕዝባችን የሚያነሳቸውን የልማት ጥያቄዎች ደረጃ በደረጃ ለመፍታት በቁርጠኝነት እየሠራን ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ የሲዳማ ሕዝብን ከወከሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ጋር…

በጎ ፈቃደኞች እና ባለ ሃብቶች ለምገባ መርሐ-ግብር የሚያደርጉትን እገዛ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎ ፈቃደኞች እና ባለ ሃብቶች ለምገባ መርሐ-ግብር የሚያደርጉትን እገዛ አጠናክረው እንዲቀጥሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምገባ ኤጀንሲ ጥሪ አቀረበ። ኤጀንሲው እያከናወናቸው ያሉ ተግባራትን በተመለከተ ከተለያዩ ማህበረሰብ ክፍሎች ጋር…

በማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ በተከናወኑ ሥራዎች ተጨማሪ 310 ሜጋ ዋት ኃይል ማግኘት ተቻለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት አምስት ዓመታት በማከፋፈያ ጣቢያዎች ላይ በተከናወኑ የአቅም ማሳደግና የማዘመን ሥራዎች ተጨማሪ 310 ሜጋ ዋት ኃይል ማግኘት መቻሉን በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ። በተቋሙ የሪጅኖች ማስተባበሪያ መምሪያ ዳይሬክተር ጋሻው እንድሪያስ…