Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የልማት ፕሮጀክቶችን በጥራትና ፍጥነት በማከናወን ውጤት ተመዝግቧል – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን በድሪ የልማት ፕሮጀክቶችን በጥራት እና ፍጥነት በማከነወን አበረታች ውጤት ተመዝግቧል አሉ፡፡ የክልሉ መስተዳደር ምክር ቤት የልማት ፕሮጀክቶች የመስክ ምልከታ ሪፖርት ላይ የፕሮጀክት ባለቤት ተቋማት…

የመስቀል በዓል በኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የ2018 የመስቀል በዓልን በልዩ ልዩ መንፈሳዊ ሥነ ሥርዓቶች በድምቀት ታከብራለች፡፡ ቤተክርስቲያኗ የደመራ በዓል በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ሀገረስብከት በሚገኘው ጽዮን ማርያም ቁምስና በደመቀ ሁኔታ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ 253 ቤቶችን ለሀገር ባለውለታዎች አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 253 ቤቶችን ለሀገር ባለውለታዎች እና ጧሪ ደጋፊ ለሌላቸው የሕብረተሰብ ክፍሎች አስተላልፈዋል። ከንቲባ አዳነች በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ እጅግ በመጎሳቆላቸው ፈርሰው የተገቡ 253 ቤቶችን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ2018 የመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው፥ ይህ ዓመት የኢትዮጵያ ብርሃን ሲወጣ የምናይበት ይሆናል ብለዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

በጋምቤላ ከተማ የመስቀል ደመራ በዓልን በማስመልከት የጽዳት ዘመቻ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስቀል ደመራ በዓልን በማስመልከት የጋምቤላ ክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት የጽዳት ዘመቻ በጋምቤላ ከተማ ተካሂዷል። ‌‎የጽዳት ዘመቻው የመስቀል ደመራ በዓል የሚከበርበት ቦታን ጨምሮ…

በባሕርዳር የመስቀል ደመራ በዓልን አስመልክቶ የፅዳት ዘመቻ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በባሕርዳር ከተማ የመስቀል ደመራ በዓልን አስመልክቶ የፅዳት ዘመቻ ተካሂዷል። የፅዳት ዘመቻው በአካባቢ ጥበቃ ጽዳትና ውበት ጽ/ቤት አስተባባሪነት የተካሄደ ነው። በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የባሕርዳር ከተማና መሰረተ ልማት መምሪያ ዋና ስራ…

በድሬዳዋ የደመራ በዓል የሚከበርበትን ስፍራ የማፅዳት መርሐ ግብር ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር ከኃይማኖት አባቶች ጋር በመሆን በከተማዋ የደመራ በዓል የሚከበርበትን ስፍራ የማጽዳት መርሐ ግብር አከናውነዋል፡፡ በዚሁ ወቅት ድሬዳዋ ሁሉም እምነቶች በፍቅር፣ በአብሮነትና በሰላም የሚኖሩባት…

ኢትዮጵያ በቀጣይ በኒውክሌር ቴክኖሎጂ ላይ በትኩረት ትሰራለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቀጣይነት በኒውክሌር ቴክኖሎጂ ዘርፍ ላይ በትኩረት ትሰራለች አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የተናገሩት ከሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር የኒውክሌር ልማትን አስመልክቶ የሁለትዮሽ…

ፕሬዚዳንት ታዬ የፀጥታው ምክር ቤትን ለማሻሻል አስቸኳይ እርምጃ እንዲወሰድና ለአፍሪካ ውክልና ቅድሚያ እንዲሰጥ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታው ምክር ቤትን ለማሻሻል አስቸኳይ እርምጃ እንዲወሰድ እና በማሻሻያው ለአፍሪካ ውክልና ቅድሚያ እንዲሰጥ  ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ጥሪ አቅርበዋል። ፕሬዚዳንት ታዬ በ80ኛው የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባዔ…

ኢትዮጵያ በመተማመን፣ በእውቀት እና መከባበር ላይ የተመሰረተ አጋርነት ለማሳደግ ቁርጠኛ ናት – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በመተማመን፣ በእውቀት እና በጋራ መከባበር ላይ የተመሰረተ አጋርነት ለማሳደግ ቁርጠኛ ናት አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በሩሲያ እየተካሄደ በሚገኘው በዓለም የአቶሚክ ፎረም ላይ ባስተላለፉት…