Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በ2018 ዓ.ም ታሕሣሥ እና ጥር ወራት ያከናወኗቸው ቁልፍ ተግባራት…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የ2018 ዓ.ም ታህሳስ እና ጥር ወራት ቁልፍ የሆኑ እና የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም፣ ዘላቂ ሰላም እንዲሁም ሀገራዊ ብልጽግናን እውን ለማድረግ መሰረት የሚጥሉ ተከታታይ ተግባራትን አከናውነዋል።
በዚህም በሀገር ውስጥ የብሔራዊ የሎጂስቲክስ ክዋኔ፤…
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ከ8 ሺህ በላይ ዜጎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ተከታትለው የምስክር ወረቀት ወሰዱ
አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል 8 ሺህ 300 ዜጎች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና ተከታትለው የምስክር ወረቀት ወስደዋል።
የክልሉ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ አቶ የሺዋስ ዓለሙ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ለዲጂታል ኢትዮጵያ ጉዞ ስኬታማነት ክልሉ…
ሁሉም ተቋማት ወደ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እንዲገቡ እየተሰራ ነው – አለምፀሐይ ጳውሎስ
አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲጂታል ትራንስፎርሜሽንን በማፋጠን ሁሉም ተቋማት ወደ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እንዲገቡ እየተሰራ ነው አሉ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አለምፀሐይ ጳውሎስ፡፡
ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጠሪ የሆኑ 14…
ተቋማት ሀገርን ታሳቢ ባደረገ ከፍታና ቅንጅት መስራት አለባቸው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ ተቋማት ሀገርን ታሳቢ ባደረገ ከፍታ እና ቅንጅት መስራት አለባቸው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጠሪ የሆኑ 14 ተቋማት የ2018 በጀት…
የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክን የኃይል አቅርቦት አስተማማኝ ለማድረግ…
አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክን የኃይል አቅርቦት ይበልጥ አስተማማኝ ለማድረግ የሚያስችል የኤሌክትሪክ ኃይል መስመር ዝርጋታ ሥራ ተከናውኗል አለ የኢዮትጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፡፡
ኢንዱስትሪ ፓርኩ ከዚህ በፊት ከአዋሽ መልካሳ ማከፋፈያ ጣቢያ ኃይል…
ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የፀጥታ ሁኔታን ለመገምገም ያለመ መድረክ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ያለውን የፀጥታ ሁኔታ ለመገምገም ያለመ መድረክ እየተካሄደ ነው።
መድረኩ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከባለድርሻዎች ጋር የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ለመምከር ያዘጋጀው መሆኑ ተመላክቷል።
የቦርዱ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ነገ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ተገኝተው ማብራሪያ ይሰጣሉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በነገው ዕለት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ማብራሪያ ይሰጣሉ፡፡
6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ነገ ጥር 26 ቀን 2018 ዓ.ም…
በመዲናዋ 480 ሺህ በላይ ወጣቶች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የምስክር ወረቀት ወሰዱ
አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ 480 ሺህ በላይ በላይ ወጣቶች የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና የምስክር ወረቀት ወስደዋል አለ የከተማ አስተዳደሩ ኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ቢሮ፡፡
የቢሮው ኃላፊ አቶ አዋሌ መሃመድ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ የ5 ሚሊየን የኢትዮ ኮደርስ ስልጠና…
በየአካባቢው ያለውን ሃብት በመግለጥ የሚከናወኑ ስራዎች ብልጽግናን የሚያረጋግጡ ናቸው – አብርሃም በላይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስኖ እና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) መንግሥት በየአካባቢው ያለውን ሃብት በመግለጥ የሚያከናውናቸው ሥራዎች ብልጽግናን የሚያረጋግጡ ናቸው አሉ።
ከ’ገበታ ለትውልድ’ ዐቢይ ፕሮጀክቶች መካከል ሁለተኛው እና በ385 ሔክታር…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከዩናይትድ ኪንግደም የኮመንዌልዝ፣ ልማት ጉዳዮች እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከዩናይትድ ኪንግደም የኮመንዌልዝ፣ ልማት ጉዳዮች እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ይቬት ኩፐርን ጋር ተወያይተዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ የዩናይትድ ኪንግደም…