Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የሳይንስ፣ ቴክኖሎጂ እና የፈጠራ ልሕቀት ማዕከል በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ በቴክኖሎጂ፣ ሳይንስ እና ፈጠራ ዘርፎች ላይ የሚሰራው "አንሶ አፍሪካ" የሳይንስ፣ የቴክኖሎጂና የፈጠራ ልሕቀት ማዕከል በአምቦ ዩኒቨርሲቲ ተከፍቷል። በመክፈቻ ስነ ስርዓቱ ወቅት እንደተገለጸው፥ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው የሳይንስ፣…

የመስቀል በዓል በመላ ሀገሪቱ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስቀል በዓል በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ በመላ ሀገሪቱ ተከበረ። በዓሉ በተለያዩ ሐይማኖታዊ እና ባህላዊ ሥነ ሥርዓቶች ነው በድምቀት የተከበረው። በትናንትናው ዕለት የመስቀል ደመራ በመላ ሀገሪቱ…

የመስቀል ደመራ በዓል በድምቀት ተከበረ 

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ከተማን ጨምሮ በመላው ኢትዮጵያ የተከበረው የመስቀል ደመራ በዓል በድምቀት ተከብሮ ተጠናቀቀ። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ እንዳስታወቀው፤ በሁሉም የኢትዮጵያ አካባቢዎች በዓሉ ያለምንም የፀጥታ ችግር ተከብሮ ተጠናቅቋል።…

የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የመስቀል ደመራ በዓል እየተከበረ ነው 

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የ2018 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል በተለያየ ሀይማኖታዊ ሥነ ሥርዓት እየተከበረ ይገኛል። በላዛሪስት ገዳም ፂዮን ማርያም ቤተክርስቲያን እየተከበረ በሚገኘው የመስቀል ደመራ በዓል ሥነ ሥርዓት ቅዳሴ፣…

ፍጹምና ዘላቂ ሰላም የምንሻ ከሆነ ይቅርታን፣ አንድነትን፣ ፍትህን ማረጋገጥ ይገባል – ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፍጹም እና ዘላቂ ሰላምን የምንሻ ከሆነ ይቅርታን እና ዕርቅን፣ እኩልነትን እና አንድነትን፣ ፍትህን እና ርትዕን ማረጋገጥ ይገባል አሉ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ…

የመስቀል ደመራ በዓል ህብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያሳይ ሀይማኖታዊ በዓል ነው – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ የመስቀል ደመራ በዓል ህብረ ብሔራዊ አንድነትን የሚያሳይ ድንቅ ሀይማኖታዊ በዓል ነው አሉ፡፡ የ2018 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ መስቀል አደባባይ በተለያዩ ሀይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች…

የመስቀል ደመራ በዓል በመስቀል አደባባይ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓል በአዲስ አበባ ከተማ መስቀል አደባባይ በተለያዩ ሀይማኖታዊ ሥነ ሥርዓቶች መከበር ጀምሯል። ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ…

ሕዝባዊ እና ሃይማኖታዊ በዓላት የኢትዮጵያ ብዝኃነት ማሳያ ናቸው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመስቀል ደመራ በዓል ኢትዮጵያ በዓለማቀፍ ደረጃ በማይዳሰስ ቅርስነት ካስመዘገበቻቸው መካከል አንዱ ነው፡፡ በዓሉ በመላው ኢትዮጵያ ከትውልድ ወደ ትውልድ እየተወራረሰ እና ተጠብቆ የቀጠለ ክዋኔን የሚያሳይ የኢትዮጵያ ብዝኃነት እና ኅብረ ብሔራዊ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለመስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለ2018 ዓ.ም መስቀል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው፤ የመስቀል በዓል እንደገና የመገለጥና እንደገና የማንሣት በዓል ነው ብለዋል።…

የጋምቤላ ክልል ለ128 የህግ ታራሚዎች ይቅርታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ክልል የመስቀል ደመራ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለ128 የህግ ታራሚዎች ሙሉ ይቅርታ አድርጓል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ ባስተላለፉት መልዕክት÷ ታራሚዎቹ በቆይታቸው መታረማቸውን፣ መታነፃቸውን እና መጸጸታቸውን…