Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ቦርዱ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችነትን ዋና መርህ በማድረግ ሰርቷል – ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ አካታችነትን ዋና መርህ በማድረግ ሰርቷል አሉ የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ።
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ጊዜያዊ ውጤት ማሳወቂያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።
የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ኃይሉ…
የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ውጤት ማሳወቂያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ውጤት ማሳወቂያ መርሐ ግብር እያካሄደ ይገኛል፡፡
በመርሐ ግብሩ ላይ ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ፣ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ እና የብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ…
መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የኢትዮጵያ የዲጂታል ሽግግር ጉዞ ዋነኛ አካል ነው – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የኢትዮጵያ የዲጂታል ሽግግር ጉዞ ዋነኛ አካል ነው አሉ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ የኮንታ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን በዛሬው ዕለት…
አዲስ አበባ በአረንጓዴ ልማት ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ በሚያደርጋት መስመር ላይ ናት – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የተከናወኑ የአረንጓዴ ልማት ሥራዎች ከተማዋ ዓለም አቀፍ ተወዳዳሪ የሚያደርጋትን መስመር እንድትይዝ አስችለዋል አሉ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር፡፡
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 ዓ.ም አረንጓዴ ዐሻራ…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ 'ተስፋን እንትከል' በሚል መሪ ሀሳብ በመዲናዋ 8ኛውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል፡፡
ከንቲባዋ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ የከተማዋ የአረንጓዴ ሽፋን በ2010 ዓ.ም ከነበረበት 2…
በምርጫው የታየው የሕዝቡ የሰላምና የብልጽግና ጉጉት ትልቅ የኃላፊነት አደራ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሕዝብ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ወቅት ያሳየው ከፍተኛ የሀገር ፍቅር፣ የሰላምና የብልጽግና ጉጉት ትልቅ የኃላፊነት አደራ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተለያዩ ተቋማት የሚሰጡ…
ሁሉም አሸናፊ የሚሆንበት የምክክር ጉባዔ ለማካሄድ የመገናኛ ብዙሃን ሚና…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ጉባዔ ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ እንዲሆን መገናኛ ብዙሃን ሚናቸውን በአግባቡ ሊወጡ ይገባል አለ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን።
ኮሚሽኑ ለምክክር ጉባዔው ስኬታማነት የመገናኛ ብዙሃንን ሚና በተመለከተ የውይይት መድረክ…
የከተማ አስተዳደራችን ቁልፍ ተግባር ተቋም መገንባት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የከተማ አስተዳደራችን ቁልፍ ተግባር ተቋም መገንባት ነው አሉ።
ከንቲባዋ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ፣ ዛሬ በተቋማት ከምንሰራቸው የሪፎርም ስራዎች በደንብ ማስከበር ባለስልጣን…
በኢትዮጵያ ላፕቶፕና ታብሌት ለማምረት የሚያስችል ሥራ እየተከናወነ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ በጥቂት ዓመታት ውስጥ የላፕቶፕ እና ታብሌት ምርት መጀመር የሚያስችላትን ሥራ እያከናወነች ነው አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተለያዩ ተቋማት የሚሰጡ አገልግሎቶችን በአንድ…
መንግሥት ሁሉንም አገልግሎቶች ወደ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለመቀየር እየተጋ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግሥት ሁሉንም አገልግሎቶች ወደ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ለመቀየር እየተጋ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ዲጂታል ለልህቀት በሚል መሪ ሃሳብ በተዘጋጀው ጉባዔ የተቀናጀ የዲጂታል አገልግሎት የሞባይል መተግበሪያን…