Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

የመካከለኛው ምስራቅ ቀውስና የሀገራት የነዳጅ ቁጠባ ተሞክሮ…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምስራቅ ቀጣና የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ እያሻቀበ ይገኛል፡፡ በተለይም በቅርቡ የጦርነቱ ተሳታፊ ሀገራት የጥቃት ኢላማቸውን በነዳጅ ማምረቻ ማዕከላት ላይ ማነጣጠራቸውና የሆርሙዝ ወሽመጥ መዘጋት ችግሩን…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ በዓለም ትልቁን የኢራን የጋዝ ማምረቻ እንደሚያወድሙ አስጠነቀቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን በኳታር ላይ ድጋሚ ጥቃት የምትፈጽም ከሆነ በዓለም ትልቁን የቴህራን የጋዝ ማምረቻ ማዕከል በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚያጋዩ አስጠንቅቀዋል፡፡ ከሁለት ሳምንታት በላይ ያስቆጠረው የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት…

ኢራን በመሪዎቿ ላይ ለተፈጸሙት ግድያዎች የአጸፋ ርምጃ እንደምትወስድ አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን ጠቅላይ መሪ አያቶላህ ሰይድ ሙጅታባ አሊኻሚኑ ሀገራቸው በቁልፍ መሪዎቿ ላይ ለተፈጸሙት ግድያዎች የአጸፋ ርምጃ እንደምትወስድ አስጠንቅቀዋል፡፡ 12 የአረብ እና እስላማዊ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በበኩላቸው ኢራን በቀጣናው ሀገራት…

በየቀኑ ቢሊየን ዶላሮች እየፈሰሰ የሚገኘው የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በየቀኑ ቢሊየን ዶላሮች እየፈሰሰ 19ኛውን ቀን የያዘው የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት እያደረሰ የሚገኘው ኪሳራ እያሻቀበ ይገኛል። አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ በፈጸሙት የጋራ የአየር ድብደባ የተጀመረውና ወደ መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ዘመቻ…

አሜሪካ እና ብሪታኒያ ችግራቸውን ይፍቱ – ፕሬዚዳንት ቭሎዶሚር ዘለንስኪ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከብሪታኒያ ጋር ያላቸውን አለመግባባት እንዲፈቱ ጠየቁ፡፡ ዶናልድ ትራምፕ ብሪታኒያ በኢራኑ ጦርነት ድጋፍ አላደረገችም በሚል በጠቅላይ ሚኒስትር ኪር ስታርመር ላይ ተደጋጋሚ ትችት…

አሜሪካ ምሽግ ደርማሽ ቦምብ ጥቅም ላይ ማዋል ጀመረች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ ምሽግ ደርማሽ ቦምብ ጥቅም ላይ ማዋል እንደጀመረች እየተዘገበ ነው። 2 ሺህ 270 ኪሎ ግራም የሚመዝነው ቦምቡ ከመሬት በታች በተገነቡ ጠንካራ ምሽጎች ውስጥ ያሉ ዒላማዎችን በጥልቀት በመግባት የማውደም አቅም እንዳለው ተገልጿል።…

ኢራን በቴል አቪቭ ከ100 በላይ ኢላማዎች ላይ ጥቃት ፈጸመች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን በእስራኤል ላይ በወሰደችው የአፀፋ ምላሽ በቴል አቪቭ ከ100 በላይ ኢላማዎች ላይ ጥቃት ፈጽማለች፡፡ የኢራን አብዮታዊ ዘብ እንዳስታወቀው÷ ጥቃቱ በትናንትናው ዕለት በእስራኤል ጥቃት ለተገደሉት ራስ ገዝ የደኅንነት መሪ አሊ ላርጃኒ የተሰጠ…

የመካከለኛው ምስራቅ ውጥረት፡-

👉ኢራን ከፍተኛ የደህንነት ባለስልጣኗ አሊ ላሪጃኒ በጥቃቱ መሞቱን አረጋግጣለች፡፡ 👉የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታኒያሆ ከመከላከያ እና ከደህንነት አመራሮቻቸው ጋር የታዩ ሲሆን፣ አልሞትኩም አለሁ፤ የጠላቶቻችንን መሪዎች አንድ በአንድ እየቀጠፍን ነው፤ ወታደራዊ የበላይነትም አለን የሚል…

ኢራን በኢራቅ ባግዳድ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ላይ ጥቃት ፈፀመች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 18ኛ ቀኑን በያዘው ጦርነት ኢራን በኢራቅ ባግዳድ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ላይ ጥቃት ፈፅማለች፡፡ በኤምባሲው ላይ ዛሬ ጠዋት የተፈጸመው የድሮን ጥቃት ከዚህ ቀደም ከተፈጸሙ ጥቃቶች ጠንከር ያለ መሆኑን የኢራቅ የደህንነት ምንጮች ተናግረዋል፡፡…

ዚምባብዌ ብሔራዊ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ስትራቴጂ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዚምባብዌ ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ ብሔራዊ የሰው ሰራሽ አስተውሎት (ኤአይ) ስትራቴጂ ይፋ አድርገዋል። ከፈረንጆቹ 2026 እስከ 2030 ተግባራዊ የሚደረገው ስትራቴጂ በመንግሥት አገልግሎቶች ውስጥ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን…