Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

አይሻ-2 የንፋስ ሃይል ማመንጫ ለቴክኖሎጂ መራሽ ኢኮኖሚ ግንባታ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አይሻ -2 የንፋስ ሀይል ማመንጫ ፕሮጄክት ለተረጋጋ የኃይል አቅርቦት እና ለቴክኖሎጂ-መራሽ ኢኮኖሚ ግንባታ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷…

አይሻ-2 የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአይሻ-2 የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት በይፋ ተመርቋል፡፡ ኢትዮጵያ አይሻ-2 የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክትን በይፋ በመመረቅ በኢነርጂ ዘርፉ ላይ አዲስ ታሪክ የጻፈ ታላቅ እጥፋት አስመዝግባለች ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት…

የሸበሌ ሪዞርት ኢትዮጵያ ውስጥ በሁሉም ክልል ልማት ማምጣት እንደሚቻል ማሳያ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሸበሌ ሪዞርት ኢትዮጵያ ውስጥ በትኩረት ከተሰራ በሁሉም ክልል ልማት ማምጣት እንደሚቻል ማሳያ ነው አሉ። ከ’ገበታ ለትውልድ’ ዐቢይ ፕሮጀክቶች መካከል ሁለተኛው እና በ385 ሔክታር መሬት ላይ ያረፈው…

የሸበሌ ሪዞርት የዘመናዊ ሥነ ሕንጻ ጥበብ ከሶማሌ ክልል ባሕላዊ እሴት ጋር አቀናጅቶ የያዘ የታሪክ ማኅደር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸበሌ ሪዞርት መዝናኛ ስፍራ ብቻ ሳይሆን የዘመናዊ ሥነ ሕንጻ ጥበብ ከሶማሌ ክልል ባሕላዊ እሴት ጋር አቀናጅቶ የያዘ የታሪክ ማኅደር ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…

የሸበሌ ሪዞርት በዛሬው እለት በይፋ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገበታ ለትውልድ ዋነኛ ፕሮጀክት የሆነው የሸበሌ ሪዞርት በዛሬው እለት በይፋ ተመርቋል። በ385 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ሪዞርቱ÷ በአንድ ጊዜ እስከ 400 እንግዶችን ማስተናገድ የሚችሉ ሦስት ምግብ ቤቶች፣ ልዩ የባሕል ማዕከል፣ ዘመናዊ የክብረ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ እና ለሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሸክ ሞሃሙድ አቀባበል አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ እና ለሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሸክ ሞሃሙድ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለመሪዎች አቀባበል ያደረጉት ዛሬ ጠዋት በጅግጅጋ አውሮፕላን ማረፊያ…

በ2018 አጠቃላይ የስንዴ ምርት 126 ነጥብ 69 ሚሊየን ኩንታል ደርሷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 የመጀመሪያዎቹ ሁለት ሩብ ዓመታት አጠቃላይ የስንዴ ምርት 126 ነጥብ 69 ሚሊየን ኩንታል ደርሷል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ የኢትዮጵያ የስንዴ…

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከሮታሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀስላሴ ከሮታሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት ፍራንስኮ አሪዞ ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ ወቅት ፕሬዚዳንት ታዬ እንዳሉት፤ የሮታሪ ኢንተርናሽናል አባል ድርጅቶች ለዓለም አቀፍ ማህበረሰብ ለውጥ የሚያደርጉትን ጥረት ማሳደግ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአሜሪካ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ከሀገሪቱ የአፍሪካ እዝ አዛዥ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአሜሪካ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክሪስቶፈር ቲ ላንዳው እና ከአሜሪካ የአፍሪካ እዝ አዛዥ ጄነራል ዳግቪን አንደርሰን ጋር ተወያይተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…

ኢትዮጵያና አሜሪካ ያላቸውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከአሜሪካ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ክርስቶፈር ላንዳው ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም ኢትዮጵያና አሜሪካ ያላቸውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…