Fana: At a Speed of Life!

የአልጄሪያ ሳተላይት ማምጠቅ የአፍሪካን ህዋ ሳይንስ እድገትን ያሳያል – መሐሙድ አሊ ዩሱፍ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአልጄሪያ ሳተላይት ማምጠቅ የአፍሪካን ህዋ ሳይንስ ከፍተኛ እድገትና የጂኦስፓሻል አቅሞችን ያሳያል አሉ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ። አልጄሪያ “አልሳት-3 ኤ” የተሰኘች የመሬት ምልከታ ሳተላይትን በተሳካ ሁኔታ ወደ ህዋ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ በድንገት በማረፉ ኀዘን ተሰምቶኛል ብለዋል።…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በ5ኛ ዓመት 7ኛ መደበኛ ስብሰባው በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔዎችን አሳልፏል፡፡ በዚህ መሰረት፡- 1ኛ. “የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከተማ መዋቅራዊ ፕላን ዝግጅት ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት…

ጥምቀትን በጎንደር ሐይማኖታዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ ለማክበር ዝግጅት ተጠናቅቋል – ብጹዕ አቡነ ዮሐንስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት በዓልን በጎንደር ሐይማኖታዊ እሴቱን በጠበቀ መልኩ ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቅቋል አሉ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ዮሐንስ። ብጹዕ አቡነ ዮሐንስ በዓሉን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ፥ ጥምቀት ኢየሱስ…

በመዲናዋ የጥምቀት በዓል በሚከበርባቸው አካባቢዎች የጽዳት ዘመቻ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የከተራ እና የጥምቀት በዓል በሚከበርባቸው አካባቢዎች የጽዳት ዘመቻ ተካሂዷል። በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በማይዳሰሱ ቅርሶች የተመዘገበው የጥምቀት በዓል በድምቀት እንዲከበር ለማስቻል…

የሐይማኖት ተቋማት ሰላምና አንድነት ለሀገረ መንግሥት ግንባታ ምሰሶ ነው – ተስፋዬ ቤልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐይማኖት ተቋማት ሰላምና አንድነት ለሀገረ መንግሥት ግንባታ ምሰሶ ነው አሉ የመንግሥት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጅጌ (ዶ/ር)። ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በጎፋ እና ባስኬቶ ሀገረ ስብከት መካከል…

በኦሬዶ ዶሃ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሬዶ ዶሃ ማራቶን በሁለቱም ፆታዎች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ተከታትለው በመግባት አሸንፈዋል። በዚህም በወንዶች ማራቶን አትሌት ታምራት ቶላ 2 ሰዓት ከ5 ደቂቃ ከ37 ሰኮንድ በመግባት የቦታውን ሪከርድ በመስበር አሸንፏል። በውድድሩ…

ፓርኮቹ ቤተሰብ እና ሕጻናት አስደሳች ጊዜን እንዲያሳልፉ እያደረጉ ይገኛሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድነት እንዲሁም የወዳጅነት ቁጥር 1 እና 2 ፓርኮች ቤተሰብን እና ሕጻናትን ተቀብሎ አስደሳች ጊዜን እንዲያሳልፉ እያደረጉ ነው አለ አንድነት ፓርክ ኮርፖሬሽን። ኮርፖሬሽኑ የወዳጅነት ፓርክ ቁጥር 2 ባለው ምቹ የሕጻናት መዝናኛ ሥፍራዎች በዓይነቱ…

ማንኛውንም ዓይነት ሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ አደጋዎች የመቋቋም አቅማችንን በማሳደግ ለዘላቂ ልማት እንተጋለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንኛውንም ዓይነት ሰው ሰራሽና ተፈጥሯዊ አደጋዎችን በመከላከልና የመቋቋም አቅማችንን በማሳደግ፣ በራሳችን ጥረትና ድካም እየተረዳዳን ለዘላቂ ልማት እንተጋለን አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ልመናና ተረጂነት ስንፍናን…

ከጥምቀት በዓል አከባባር ጋር ተያይዞ የኤሌክትሪክ አደጋ እንዳይከሰት ጥንቃቄ እንዲደረግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከጥምቀት በዓል አከባባር ጋር ተያይዞ የኤሌክትሪክ አደጋ እንዳይከሰት ተገቢው ጥንቃቄ እንዲደረግ ጥሪ አቅርቧል፡፡ ከበዓሉ አከባባር ጋር ተያይዞ ቦታዎች ለማስዋብ በሚደረገው ጥረት የኤሌክትሪክ አደጋ እንዳይከሰት…