Fana: At a Speed of Life!

ውትድርና ጀግንነትንና ስብዕናን ተላብሶ መሠናክሎች ሳይበግሩት በጽናት መቆምን ይጠይቃል – ሌ/ጄ ሹማ አብደታ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ውትድርና ጀግንነትንና ስብዕናን ተላብሶ ሠው ሰራሽና የተፈጥሮ መሠናክሎች ሳይበግሩት በጽናት መቆምን ይጠይቃል አሉ የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ አዛዥ ሌ/ጄ ሹማ አብደታ፡፡ የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ ማሠልጠኛ ማዕከል ለወራት ያሰለጠናቸውን መሠረታዊ ወታደሮች…

በአማራ ክልል ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ የሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች ከተረጂነት ወጥተዋል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ የሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች በምግብ ራሳቸውን በመቻል ከተረጂነት እንዲወጡ ተደርጓል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ ‌‎በአማራ ክልል የልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም አምስተኛው ምዕራፍ ክልላዊ የሴፍትኔት ተጠቃሚዎች…

የቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ በግንባታ ሂደት ላይ ከሚገኙ የዓለማችን ግዙፍ ፕሮጀክቶች አንዱ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቢሾፍቱ አውሮፕላን ማረፊያ በግንባታ ሂደት ላይ ከሚገኙ የዓለማችን ግዙፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክቶች ዝርዝር ውስጥ ተካትቷል፡፡ ኮንስትራክሽን ብሪፊንግ የተሰኘ ድረገፅ የፕሮጀክቶቹን የግንባታ ወጪ፣ የሚያስተናግዱትን የበረራ ቁጥርና የበረራ…

ምርጫ ለሀገር ግንባታና ሰላም መጽናት ዋና መድረክ በመሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች ዝግጁ ሊሆኑ ይገባል – የሰላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላም ሚኒስትር መሃመድ ኢድሪስ ምርጫ ለሀገር ግንባታና ሰላም መጽናት ዋና መድረክ በመሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለመጪው ምርጫ ዝግጁ ሊሆኑ ይገባል አሉ፡፡ የሰላም ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ "ሰላማዊ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ለሰላማዊ ምርጫ" በሚል መሪ…

በሶማሌ ክልል በዚህ ዓመት 700 ሺህ ዜጎችን የፋይዳ መታወቂያ ባለቤት ማድረግ ተችሏል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል በዚህ ዓመት 700 ሺህ ዜጎችን የፋይዳ መታወቂያ ባለቤት ማድረግ ተችሏል አሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ኢብራሂም ኡስማን፡፡ ''ፋይዳ ለኢትዮጵያ'' በሚል መሪ ቃል በጅግጅጋ ከተማ ሁለተኛው ዙር የፋይዳ ኢትዮጵያ የ5 ኪሎ…

ማንቼስተር ሲቲ ከቼልሲ – ተጠባቂው ጨዋታ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ20ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ ምሽት 2 ሰዓት 30 ላይ ቼልሲን ያስተናግዳል። በሊጉ ከተከታታይ ስድስት ጨዋታዎች ድል በኋላ ከሰንደርላንድ ጋር አቻ የተለያየው ማንቼስተር ሲቲ ከመሪው አርሰናል ያለውን…

ሴኔጋል ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ሴኔጋል ሱዳንን 3 ለ 1 በማሸነፍ ሩብ ፍጻሜውን ተቀላቅላለች። ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተካሄደው የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ሴኔጋል ፓፔ ጉዬ (ሁለት) እና ምባዬ ባስቆጠሯቸው ሶስት ግቦች ሱዳንን…

የሚኤሶ – ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ፕሮጀክት በእቅዱ መሠረት እንዲጠናቀቅ የተቀናጀ ርብርብ ማድረግ ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኤሶ - ድሬዳዋ የፍጥነት መንገድ ፕሮጀክት ለኢኮኖሚ ተወዳዳሪነት ጉልህ አበርክቶ ስለሚኖረው በእቅዱ መሠረት እንዲጠናቀቅ የተቀናጀ ርብርብ ማድረግ ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ…

ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬት የወጣቶች እና የሲቪክ ማህበራት ሚና …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ነፃ፣ ፍትሐዊና ገለልተኛ ምርጫ እንዲካሄድ የወጣቶች እና የሲቪክ ማህበራት ሚና ከፍተኛ ነው አለ የኦሮሚያ ክልል ወጣቶት አደረጃጀት፡፡ የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ እና የኦሮሚያ ወጣቶች ፌዴሬሽን በመተባበር በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ወጣቶች የነቃ…